ማይክ ሀመር
- ዜና
ዜና: “ኢትዮጵያ በትክክለኛ አቅጣጫ እየተጓዘች ነው”፣ እርቅ ለማድረግ እየሄደችበት ያለው መንገድ ተስፋ ሰጪ ነው – ማይክ ሀመር
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10/2016 ዓ.ም፡- ኢትዮጵያ ሰላም እና እርቅ ለማምጣት እየሄደችበት ያለው አካሄድ ተስፋ ሰጪ በመሆኑ ሊበረታታ ይገባል ሲሉ በአፍሪካ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ ማይክ ሀመር በኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ እና ሱዳን ጉዳይ ለመምከር ወደ ካምፓላ እና አዲስ አበባ እንደሚያቀኑ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ ጥር 9/2016 ዓ.ም፡– የአሜሪካን መንግስት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሀመር በኡጋንዳ ካምፓላ እና በአዲስ አበባ ጉብኝት እንደሚያደርጉ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ ማይክ ሀመር በቀጣይ አስር ቀናት በኢትዮጵያ፣ ጂቡቲ እና ኳታር ጉብኝት ያካሂዳሉ ተባለ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 28/2016 ዓ.ም፡- የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሀመር በጂቡቲ፣ ኳታር እና ኢትዮጵያ ለአስር ቀናት ጉብኝት እንደሚያካሂዱ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ በአማራ ክልል የተፈጠረውን ችግር በጦርነት መፍታት አይቻልም ስንል ለጠ/ሚኒስትር አብይ ነግረናቸዋል ሲሉ ማይክ ሀመር ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 21/2016 ዓ.ም፡- የአሜሪካ የታችኛው ምክር ቤት ኮንግረስ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ የአፍሪካ ጉዳዮች ንኡስ ኮሚቴ ‘’በኢትዮጵያ ተስፋ ወይንስ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ ማይክ ሀመር በናይሮቢ እና አዲስ አበባ ለአስር ቀናት ከየሀገራቱ ባለስልጣናት ጋር እንደሚመክሩ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 23/2015 ዓ.ም፡- በአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሀመር በናይሮቢ እና አዲስ አበባ ከነሃሴ 23 ቀን 2015…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ ማይክ ሀመር በኢትዮጵያ ጉዳይ ለመምከር ወደ አውሮፓ ማቅናታቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 15/2015 ዓ.ም፡- በአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ መንግስት ልዩ ልዑክ የሆኑት ማይክ ሀመር ወደ አውሮፓ በማቅናት ከህብረቱ ሀገራት ጋር…
ተጨማሪ ያንብቡ »