ስደተኞች
- ዜና
ዜና: በአማራ ክልል የሚገኙ ሱዳናውያን ስደተኞች ሁኔታ አሳስቦኛል ሲል የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21/2016 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል “ከአውላላ የስደተኞች መጠለያ” ወጥተው በአቅራቢያው በሚገኝ መንገድ ዳር መኖር የጀመሩ የሱዳናውያን ስደተኞች ሁኔታ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ሱዳን “እኔ ጋ ያሉ ስደተኞቻችሁን እንደምንከባከባቸው እናንተ ጋ ያሉ የእኔን ስደተኞች ልትንከባከቡልኝ ይገባል” ስትል ኢትዮጵያን አሳሰበች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2/2016 ዓ.ም፡- ከቀናት በፊት የሱዳን ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ሁሴን አዋድ አሊ መሃመድን በአዲስ አበባ በመገኘት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በአማራ ክልል በሚገኝ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት መጠለያ ካምፕ ላይ ጥቃት ተፈጸመ፤ የሱዳን ስደተኞች ለቀው ለመውጣት ተገደዋል
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26/2016 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል በሚገኝ ኩመር ተብሎ በሚጠራ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት መጠለያ ካምፕ ላይ ታጣቂዎች ባደረሱት ተከታታይ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ማህበራዊ ጉዳይ
ዜና፡ በኢትዮጵያ ተጠልለው የሚገኙ 916 ሺ ስደተኞችን የዲጂታል ስርአቱ ተጠቃሚ ለማድረግ ስምምነት ላይ ተደረሰ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18/2016 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ የተጠለሉ ስደተኞችን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ የሚያደርግ የመግባቢያ ስምምነት በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና በዓለም አቀፉ የስራ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ማህበራዊ ጉዳይ
ዜና፡ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሶስተኛዋ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ስደተኛ ተጠልሎባት የምትገኝ ሀገር መሆኗ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 1/2016 ዓ.ም፡- ለበርካታ አመታት በአፍሪካ በአንደኛ ደረጃ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ስደተኛ አስጠልላ የቆየችው ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ሶስተኛዋ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ማህበራዊ ጉዳይ
ዜና፡ የአለም የምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ ተጠልለው ለሚገኙ ስደተኞች የምግብ እርዳታ አቅርቦት መጀመሩን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 29/2016 ዓ.ም፡– የአለም የምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ ተጠልለው ለሚገኙ የጎረቤት ሀገራት ስደተኞች የምግብ እርዳታ አቅርቦት መጀመሩን አስታወቀ። ዘጠኝ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ርዕሰ አንቀፅ
ርዕሰ አንቀፅ፡ በኢትዮጵያውያን ስደተኞች ላይ በሳዑዲ አረብያ የሚፈጸመው ሰብአዊነት የጎደለው፣ ያልተገባ በደል እና ግድያ ሊያበቃ ይገባል፤ መንግስት እና የአለም አቀፉ ማህበረሰብ ተጎጂዎች የደረሰባቸውን በደል እያወቁ ቸል ማለታቸው ተገቢ አይደለም!
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 26/ 2015 ዓ.ም፡- የአለም አቀፉ ሰብዓዊ መቶች ተሟጋቹ ሂዩማን ራይትስ ዎች በቅርቡ ባወጣው ሪፖርት የሳዑዲ አረብያ ድንበር…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ ምዕራብ ትግራይ በአማራ ሀይሎች ቁጥጥር ስር በመሆኑ አሁንም የትግራይ ተወላጆች የሚደርሰው መፈናቀል እና ግፍ ቀጥሏል
በምህረት ገ/ክርስቶስ @MercyG_kirstos አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 26/2015 ዓ.ም፡- በአማራ ሀይሎች ቁጥጥር ስር በሚገኘው የምዕራብ ትግራይ አሁንም በትግራይ ተወላጆች ላይ የሚደርሰው መፈናቀል…
ተጨማሪ ያንብቡ »