ሶማሊላንድ
- ፖለቲካ
ዜና፡ ሶማሊላንድ ከኢትዮጵያ ጋር የተፈራረምኩትን ስምምነት ለማቀላጠፍ የሚረዱ እርምጃዎች እየወሰድኩ ነው ስትል ገለጸች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 13/2016 ዓ.ም፡- ሶማሊላንድ ከኢትዮጵያ ጋር የተፈራረመችውን ስምምነት ለማቀላጠፍ የሚረዱ እርምጃዎች እየተወሰደች እንድምትገኝ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ እና አለም…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ የአፍሪካ ህብረት እና የመንግስታቱ ድርጅት አባል ሀገራት የኢትዮጵያን እና የሶማሊላንድን ስምምነት እንዲያወግዙ ሶማሊያ ጠቀች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4/2016 ዓ.ም፡- የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ትላንት የካቲት 3 ቀን 2016 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ የአፍሪካ ህብረት እና…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ “ከኢትዮጵያ በላይ ለሶማሊያ የሞተ አንድም ሀገር የለም፣ መግለጫ ያወጣ ግን አለ” – ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ
አዲስ አበባ፣ ጥር 28/2016 ዓ.ም፡- ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከሶማሊላንድ ጋር በተያያዘ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሰጡት ማብራሪያ ሶማሊያን…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ በሶማሊያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን “የህይወት አደጋ ተጋርጦብናል” አሉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 25/2016 ዓ/ም፦ የኢትዮጵያ እና የሶማሊላንድ መንግስት ታህሳስ 11 የባህር በር የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት መፈራረማቸውን ተከትሎ በሶማሊያ የሚኖሩ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ ኢትዮጵያ ከሶማሊላድ ጋር የደረሰችውን ስምምነት ወደ ተግባር ለመቀየር እንዳትሞክር ሲሉ የሶማሊያው ፕሬዝዳንት አስጠነቀቁ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14/2016 ዓ.ም፡- የሶማሊው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሸክ ማህሙድ ኢትዮጵያ ከሶማሊላድ ጋር የደረሰችውን የባህር ዳርቻ ባለቤትነት ስምምነት ወደ ተግባር…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ ወደ ሶማሊ ላንድ መዲና ሃርጌሳ ሲበር የነበረ የኢትዮጵያ አውሮፕላን በሶማሊያ መንግሥት እንዲመለስ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8/ 2016 ዓ/ም፡_ በቅርቡ ከኢትዮጵያ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ወደተፈራረመችው ሶማሊላንድ መዲና ሃርጌሳ ሲበር የነበረ የኢትዮጵያ አየር መንገድ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ ኢትዮጵያ ለሶማሊላንድ እውቅና የምትሰጠው ሁኔታውን በጥልቀት ካጤነች በኋላ መሆኑን አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24/2016 ዓ.ም፡– ኢትዮጵያ ለሶማሊላንድ እውቅና የምትሰጠው ሁኔታውን በጥልቀት ካጤነች በኋላ መሆኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ባወጣው መግለጫ አስታወቀ።…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ ኢትዮጵያ ለሶማሊላንድ እውቅና በመስጠት የባህር በር ለማግኘት መስማማቷ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23/2016 ዓ.ም፡– ሶማሊላንድ ለኢትዮጵያ የባህር በር ለመስጠት እና በምትኩ ኢትዮጵያ ለሶማሊላንድ እውቅና ለመስጠት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ። ትላንት…
ተጨማሪ ያንብቡ »