አሜሪካ
- ዜና
አሜሪካ በኢትዮጵያ ጊዜያዊ ሀገር አቀፍ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ጠየቀች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8/2016 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ትላንት ግንቦት 7 ቀን 2016 ዓ.ም የሀገራቸውን ዋነኛ ፖሊስ ባመላከቱበት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“መንግስት በርከት ያሉ ድሃ ተኮር ፖሊሲዎች ሊያወጣ ይገባል” – አሜሪካና የአውሮፓ ህብረትን ጨምሮ 17 ሀገራት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3/2016 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ የሚካሄደው የሰብአዊ እርዳታ ግቡን ይመታ ዘንድ የፌደራል መንግስቱ ድሃ ተኮር የሆኑ ፖሊሲዎች ላይ እንዲያተኩር፣…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና፡ አሜሪካ በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሔረሰብና በሰሜን ሸዋ ዞን የተፈፀሙ ጥቃቶች እንዳሳሰባት ገለጸች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17/2016 ዓ/ም፡_ አሜሪካ በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር እና በሰሜን ሸዋ ዞን በተፈጸሙ ጥቃቶች፤ ሲቪሎች መገደላቸው፣ ጉዳት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና: እልባት ያላገኙ የወሰን ጉዳዮች በኢትዮጵያ ዳግም ጦርነት የመቀስቀስ እድል አላቸው ሲል የአሜሪካ የስለላ ተቋማት ሪፖርት አስጠነቀቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5/2016 ዓ.ም፡- የፕሪቶርያው ስምምነት በኢትዮጵያ አንጻራዊ ሰላም ቢያሰፍንም እልባት ያላገኙ የወሰን ጉዳዮች ሀገሪቱን ወደ ዳግም ጦርነት ሊያመሯት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ አሜሪካ በህዳሴው ግድብ ዙሪያ ኢትዮጵያ እና ግብጽን በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለማስማማት አሁንም ዝግጁ ነኝ ብላለች – የግብጽ ሚዲያ
የግድቡ የሲቪል ሥራ 98 በመቶ እንዲሁም የኤሌክትሮ ሜካኒካል ሥራው 78 በመቶ መድረሱን ኢትዮጵያ አስታውቃለች አዲስ አበባ፣ የካቲት 27/2016 ዓ.ም፡- አሜሪካ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ የኢትዮጵያና ሶማሊያ መሪዎች በመካከላቸው የተፈጠረውን ውጥረት እንዲያረግቡ አሜሪካ ጠየቀች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14/2016 ዓ.ም፡- የአሜሪካ መነግስት የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ጸሐፊ ሞሊ ፊ ከአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሀመር ጋር…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ አሜሪካ በመርአዊ የተፈጸመው የንጹሃን ግድያ እጅግ እንዳሳሰባት ገለጸች፣ በገለልተኛ ወገን እንዲጣራም ጠይቃለች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1/2016 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል በሰሜን ጎጃም ዞን በመርአዊ ከተማ በንጹሃን ላይ የተፈጸመው ግድያ እንዳሳሰበው በመግለጽ ሁኔታው በገለልተኛ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያ የተቀበሩ ፈንጂዎችን ለማክሸፍ ከመከላከያ ሠራዊት ጋር በትብብር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 7/ 2016 ዓ/ም፦ በኢትዮጵያ የተቀበሩ ፈንጂዎችን ለማክሸፍ የአሜሪካ መንግስት ከመከላከያ ሰራዊት ጋር “ታሪካዊ ትብብር” እያደረግ መሆኑን አስታወቀ።…
ተጨማሪ ያንብቡ »