ኦሮሚያ ክልል
- ዜና
ፖሊስ ከፖለቲከኛው በቴ ኡርጌሳ ግድያ ጋር በተያያዘ 13 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4/ 2016 ዓ/ም፦ የምስራቅ ሸዋ ፖሊስ መምሪያ በኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) የፖለቲካ ኦፊሰር በቴ ኡርጌሳ ግድያ ጋር…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና፡ በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን አል-ሸባብ እየተንቀሳቀሰ ነው ፤ የጸጥታ ስጋት ፈጥሯል በማሉን የአካባቢው ባለስልጣናት አስተባበሉ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23/2016 ዓ/ም፡- በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን አልሻባብ እየተንቀሳቀሰ ነው፤ በርካታ የዞኑን ፖሊስ አባላትና ሚሊሻዎችን ገድሏል መባሉን የአካባቢው…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በኦሮሚያ ክልል ሁለት ዞኖች በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች እና ምዕመናን መግደላቸው ተነገረ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18/ 2016 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ እና ምሥራቅ አርሲ ዞኖች ታጣቂዎች በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቀሳውስት እና…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ በሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ “የፋኖ ታጣቂዎች” በፈጸሙት ጥቃት ዘጠኝ ሰዎሽ መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለጹ
አዲስ አባባ፣ የካቲት 29/ 2016 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ፤ “በፋኖ ታጣቂዎች” ትላንት የካቲት 28/ 2016 ዓ/ም…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ በሰሜን ሸዋ ዞን ሂዳቡ አቦቴ ወረዳ በመንግስት ጸጥታ ኃይሎች እና ኦነሠ ታጣቂዎች መካከል በተፈጸም ግጭት 14 ሰዎች ተገደሉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14/ 2016 ዓ/ም፡- በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሂዳቡ አቦቴ ወረዳ በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች እና በኦሮሞ ነጻነት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት 12 የጉጂ ዞን ሚሊሻዎች ተገደሉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17/ 2016 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሰርማሌ ወረዳ ቲፋቴ ቀበሌ ድንበር አካባቢ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ በሆሮ ጉዱሩ ዞን ኮምቦልቻ ወረዳ በሮ ቀበሌ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት ስምንት ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውንና ሶስት ሰዎች መቁሰላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16/ 2016 ዓ/ም፡_ በኦሮሚያ ክልል በሆሮ ጉዱሩ ዞን ኮምቦልቻ ወረዳ በሮ ቀበሌ ትላንት ታህሳስ 15 ቀን 2016…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ በአማራ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝና በኦሮሚያ ክልሎች በሲቪል ሰዎች ላይ መጠነ ሰፊና አሳሳቢ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች እየተፈጸሙ መሆኑን ኢሰመኮ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 26 ዓ/ም፦ በአማራ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝና በኦሮሚያ ክልሎች በሲቪል ሰዎች ላይ መጠነ ሰፊና አሳሳቢ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች፤ ግድያ፣…
ተጨማሪ ያንብቡ »