አቶ ጌታቸው ረዳ
- ዜና
በዶ/ር ደብረጺዮን የሚመራው ህወሓት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ 16 ከፍተኛ አመራሮቹን “ከፓርቲው አባልነት አባርሪያለሁ፣ ውክልናቸውንም አንስቻለሁ” ሲል ገለጸ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 7/2017 ዓ.ም፡- በደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ምክትል ሊቀመንበሩ የነበሩትን አቶ ጌታቸው ረዳን…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: “በጊዜያዊ አስተዳደሩ የሚፈጸም ሹመትም ይሁን ተሿሚዎችን መሻር ከተቋማዊ አሰራር ውጭ በመሆኑ ተቀባይነት የለውም” – ህወሓት
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 20/2016 ዓ.ም፡- በእነ ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በጊዜያዊ አስተዳደሩ የሚፈጸም ሹመትም ይሁን ተሿሚዎችን…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: በህወሓት ጉባኤ “የሚተላለፉ ውሳኔዎች ተቀባይነት የላቸውም” ሲል በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ቡድን ባወጣው የአቋም መግለጫ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13/2016 ዓ.ም፡- በሐወልቲ ሰማእታት አደራሽ በመካሄድ ላይ ባለው የህወሓት ጉባኤ የሚተላለፉ ውሳኔዎች ተቀባይነት የላቸውም ሲል በአቶ ጌታቸው…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በህወሓት አመራሮች መካከል የተፈጠረውን ልዩነት ተከትሎ በትግራይ የድጋፍም ይሁን የተቃውሞ ሰልፎች ተከለከሉ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6/2016 ዓ.ም፡- የህወሓት ሊቀመንበር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለፓርቲያቸው የሰጠውን በልዩ ሁኔታ የመመዝገብ ውሳኔ እንደማይቀበሉት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: አቶ ጌታቸው ረዳ ህወሓት በሚያካሂደው ቀጣይ ጉባኤ እንደማይሳተፉ አስታወቁ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3/2016 ዓ.ም፡- የትግራይ ክልል ግዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት እና የህወሓት ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌታቸው ረዳ ፓርቲያቸው በሚያካሂደው ጉባኤ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“በህወሓት አመራር መካከል የተፈጠረው ክፍፍል፣ ሙስና እና ብልሹ አሰራር የትግራይን ቀውስ እያባባሰው ነው” – አቶ ጌታቸው ረዳ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23/2016 ዓ.ም፡- የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት እና የህወሓት ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌታቸው ረዳ በፓርቲያቸው አመራር ላይ የሰላ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: “ከቀያቸው የተፈናቀሉ እና ወደ ሱዳን የተሰደዱ ዜጎችን መመለስ በሚቻልበት ሁኔታ በስፋት ተወያይተናል” ሲሉ አቶ ጌታቸው ረዳ ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4/2016 ዓ.ም፡-ትላንት ሐምሌ 3 ቀን 2016 ዓ.ም መጠናቀቁ በተገለጸው የፕሪቶርያ ስምምነት ተግባራዊነትን በገመገመው የአፍሪካ ህብረት ሁለተኛው መድረክ…
ተጨማሪ ያንብቡ »