ኢትዮጵያ
- ፖለቲካ
ርዕስ አንቀጽ: በኦሮምያ እና አማራ ክልሎች የተፈጠሩ ግጭቶችን በድርድር ማስቆም የምርጫ ጉዳይ ሳይሆን የሀገሪቱን ብሔራዊ ደህንነት ማስጠበቅ ነው
አለም አቀፉ ማህበረሰብ ትኩረት ባይሰጠውም በታንዛንያ የተካሄደው የፌደራል መንግስቱ እና የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት የሰላም ድርድር በኦሮምያ ክልል ብቻ ሳይሆን በመላ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ ማይክ ሀመር በቀጣይ አስር ቀናት በኢትዮጵያ፣ ጂቡቲ እና ኳታር ጉብኝት ያካሂዳሉ ተባለ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 28/2016 ዓ.ም፡- የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሀመር በጂቡቲ፣ ኳታር እና ኢትዮጵያ ለአስር ቀናት ጉብኝት እንደሚያካሂዱ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ ኢሰመጉ ከመንግስት አካላት በሚደርስብኝ ተጽእኖ ስራየን በአግባቡ መስራት ተቸግሬያለሁ ሲል ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 28/2016 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ጉባኤ ከመንግስት አካላት በሚደርስበት ልዩ ልዩ ተግዳሮቶች ምክንያት ስራውን በአግባቡ ለመስራት መቸገሩን…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የአንድ ወገን ብቻ አድርጎ ማየት ሀገርን እንደመካድ ይቆጠራል ሲል የአማራ ክልል መንግስት ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 27/2016 ዓ.ም፡- የአማራ ክልል መንግስት የሁሉም በሁሉም የሆ ነው ያለውን የሀገር መከላከያ ሰራዊት የአንድ ወገን ብቻ አድርጎ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ቢዝነስ
ዜና፡ የአለም ባንክ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ቀናት በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እንደሚያካሂዱ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 27/2016 ዓ.ም፡- የአለም ባንክ የኦፕሬሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር አና ቤገርዴ እና የባንኩ የደቡብ እና ምሥራቅ አፍሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ የኢትዮ ኒውስ ዋና አዘጋጁ በላይ ማናየ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከእስር እንዲፈታ ሲፒጄ ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 25/2016 ዓ.ም፡- የጋዜጠኛ ተቆርቋሪ ተቋም የሆነ ሲፒጄ ምንም አይነት ክስ ሳይመሰረትበት በእስር ላይ የሚገኘው የኢትዮ ኒውስ ዩቲዩብ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ማህበራዊ ጉዳይ
ዜና፡ በምርት ዘመኑ በዋና ዋና ሰብል 513 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማግኘት የተያዘው ዕቅድ ይሳካል ሲል ግብርና ሚኒስቴር ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 24/2016 ዓ.ም፡- በ2015/2016 ምርት ዘመን በዋና ዋና ሰብል 513 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማግኘት የተያዘው ዕቅድ እንደሚሳካ የግብርና…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ጥልቅ ትንታኔ፡ ስጋት እና ተስፋ ያንዣበበበት የትግራይ ፖለቲካ
በሚሊዮን በየነ @MillionBeyene አዲስ አበባ፣ ህዳር 24/2016 ዓ.ም፡- ላለፉት ሶስት አስርት አመታት በመላ ኢትዮጵያ በተለይ በትግራይ ክልል የአንድ ፓርቲ የበላይነት…
ተጨማሪ ያንብቡ »