ዜና

      በካፋ እና ጅማ ዞን በተከሰተ የመሬት ናዳ አደጋ የሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለጸ

      አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19/ 2016 ዓ/ም፦ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ካፋ ዞን እና በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን በተከሰተ ድንገተኛ የመሬት…
      ዜና

      በሀዲያ ዞን ከ300 በላይ የሆስፒታል ዳግም ሠራተኞች የማቆም አድማ እያደረጉ መሆኑን ገለጹ

      አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16/ 2016 ዓ/ም፦ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀዲያ ዞን ሾኔ ከተማ ከ300 በላይ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሠራተኞች፤  ለሁለት…
      ዜና

      በርካታ ተፈናቃዮችና ሚሊሻዎች እየተመለሱ ባሉበት ወቅት በራያ አላማጣ ፍርሃትና የጸጥታ ስጋት ሰፍኗል

      አዲስ አበባ፣ሐምሌ 16/ 2016 ዓ/ም፦  የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ባለፉት ሶስት ቀናት ሚሊሻዎችንና የቀድሞ ፖሊስ መኮንኖችን ጨምሮ 17,000 ተፈናቃዮችን ወደ ራያ…
      ዜና

      በጎፋ ዞን በደረሰ የመሬት ናዳ አደጋ የሟቾች ቀጥር ከ146 በላይ መድረሱ ተገለፀ

      አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16/ 2016 ዓ/ም፦ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ ትላንት ረፋድ…
      ዜና

      በአማራ ክልል በስደተኞች መጠለያ አካባቢ በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት የሁለት ሱዳናውያን ህይወት አለፈ

      አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15/2016 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን በሚገኘው አውላላ የሥደተኞች መጠለያ ጣቢያ አከባቢ ሰፍረው በነበሩ ስደተኞች ላይ…
      ዜና

      በደራ ወረዳ በተፈጠረ ግጭት የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ፤ በምዕራብ ወለጋ ተጨማሪ ሶሰት ሰዎች “በመንግስት ሃይሎች” ተገደሉ

      አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13/2016 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት ቢያንስ ሶስት ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸው…
      ዜና

      ዜና፡ አፋር እና ሶማሌ ክልሎች በአዋሳኝ አካባቢዎች የሚከሰቱ ግጭቶችን በዘላቂነት ለመፍታት መስማማታቸውን አስታወቁ

      አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11/ 2016 ዓ/ም፦ በአፋር እና ሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የተከሰቱ ግጭቶችን በውይይት በዘላቂነት ለመፍታት ከስምምነት መደረሱን የየክልሎቹ…
      ዜና

      በሀገራዊ ምክክር ሂደት ባለ ድርሻ አካላት ካልተሳተፉ ሂደቱ እንደማይሳካ የሀገራት ተሞክሮ ያሳያል ሲል ኮሚሽኑ ገለጸ

      አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10/ 2016 ዓ/ም፦ በሀገራዊ ምክክር ሂደት ውስጥ ጉልህ ሚና ያላቸው ባለ ድርሻ አካላት ካልተሳተፉ የምክክር ሂደቱ እንደማይሳካ…
      ዜና

      ዜና: “ኢትዮጵያ በትክክለኛ አቅጣጫ እየተጓዘች ነው”፣ እርቅ ለማድረግ እየሄደችበት ያለው መንገድ ተስፋ ሰጪ ነው – ማይክ ሀመር

      አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10/2016 ዓ.ም፡- ኢትዮጵያ ሰላም እና እርቅ ለማምጣት እየሄደችበት ያለው አካሄድ ተስፋ ሰጪ በመሆኑ ሊበረታታ ይገባል ሲሉ በአፍሪካ…
      ዜና

      ዜና: የትግራይ ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው የመመለሱ ሂደት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ይገኛል፣ አለምአቀፍ ጫና ይሻል – ሳልሳይ ወያነ

      አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9/2016 ዓ.ም፡- በትግራይ ከሚንቀሳቀሱ እና በምርጫ ቦርድ እውቅና ካገኙ ፓርቲዎች መካከል አንዱ የሆነው ሳልሳይ ወያነ ትግራይ የትግራይ…
      ማህበራዊ ጉዳይ

      የመንግስታቱ ድርጅት በኢትዮጵያ ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የሚሆኑ ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው ተመልሰዋ ሲል አስታወቀ

      አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9/2016 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ በተለያዩ ምክንያቶች ከቀያቸው ተፈናቅለው ከነበሩ ዜጎች መካከል ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የሚሆኑት ወደ…
      ዜና

      በበርካታ የአማራ ክልል ከተሞች ከ11 ወራት በኋላ የኢንተርኔት አገልግሎት መጀመሩ ተገለጸ፣ ፍጥነቱ ዘገምተኛ ነው የሚል ቅሬታ ቀርቦበታል

      አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8/2016 ዓ.ም፡-በአማራ ክልል ለበርካታ ወራት ኢንተርኔት ተቋርጦባቸው የነበሩ ከተሞች አገልግሎት ማግኘት መጀመራቸው ተገለጸ። ከአስረ አንድ ወራት በኋላ…
      ዜና

      ዜና: “ከቀያቸው የተፈናቀሉ እና ወደ ሱዳን የተሰደዱ ዜጎችን መመለስ በሚቻልበት ሁኔታ በስፋት ተወያይተናል” ሲሉ አቶ ጌታቸው ረዳ ገለጹ

      አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4/2016 ዓ.ም፡-ትላንት ሐምሌ 3 ቀን 2016 ዓ.ም መጠናቀቁ በተገለጸው የፕሪቶርያ ስምምነት ተግባራዊነትን በገመገመው የአፍሪካ ህብረት ሁለተኛው መድረክ…
      ዜና

      በትጥቅ ግጭቶች ምክንያት በንጹሃን ላይ እየደረሰ ያለው የሞት እና የአካል ጉዳት አሳሳቢነት ቀጥሏል – ኢሰመኮ

      አዲስ አበባ፣ ሰኔ /2016 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የ2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን የዳሰሰ ባለ 132…
      ዜና

      ዜና: የፌዴራል መንግስት በጀት 971 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር ሆኖ ጸደቀ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የቀረጥ ማበረታቻ አዋጆችም ጸድቀዋል

      አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27/2016 ዓ.ም፡- የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ2017 በጀት ዓመት የፌደራል መንግስት በጀትን 971 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር…
      ዜና

      በኢትዮጵያ አየር መንገድ እና በናይጀሪያ መንግስት በሽርክና ሊቋቋም ታስቦ የነበረው አየር መንገድ አለመሳካቱ ተጠቆመ

      አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24/2016 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለስልጣናት እና የናይጄሪያ አቻዎቻቸው መካከል በሽርክና የጋራ አየር መንገድን ለመመስረት ያደረጉት ውይይት…
      ዜና

      ብልጽግና እና አብንን ጨምሮ 11 ፖለቲካ ፓርቲዎች የተጋነነ የሴት እና የአካል ጉዳተኛ አባላት እንዳላቸው ቢገልጹም ማስረጃ አላቀረቡልኝም – ምርጫ ቦርድ

      አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21/2016 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 21 ፖለቲካ ፓርቲዎች የተጋነነ ቁጥር ያለው የሴት እና የአካል ጉዳተኛ አባሎላት…
      ዜና

      የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበት፣ ካሳ የሚከፈልበት እና የልማት ተነሺዎች የሚቋቋሙበት ረቂቅ አዋጅ ጸደቀ

      አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18/ 2016 ዓ/ም፦ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ሰኔ 18 ቀን ባካሄደው 34ኛ መደበኛ ስብሰባው፤  የመሬት ይዞታ…
      ዜና

      በጂቡቲ በሙቀት ምክንያት የሦስት ኢትዮጵያውያን ሕይወት አለፈ፤ ማህበሩ ለአደጋው መድረስ የአሽከርካሪ ባለንብረቶችን ከሷል

      አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13/ 2016 ዓ/ም፦ በጂቡቲ ባለው ከፍተኛ ሙቀት ምክንያት ባለፉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ ሦስት የከባድ መኪና አሽርካሪዎች እና…
      ዜና

      ዜና: የትግራይ ክልል ግብርና ቢሮ የደቡብ እና ምዕራብ ትግራይ ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን ታሳቢ ያደረገ የ2016/17 የምርት ዘመን ዝግጅት እያደረኩ ነው አለ

      አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11/2016 ዓ.ም፡-በትግራይ ክልል በ2016/17 የምርት ዘመን አንድ ነጥብ ሶስት ሚሊየን ሄክታር በዘር በመሸፈን 24 ሚሊየን ኩንታል ለማምረት…
      ዜና

      ኢትዮጵያ በተለያዩ አጋጣሚዎች ችግሮች ሲገጥሙኝ ከጎኔ ሁናችሁ ደግፋችሁኛል ስትል ሩሲያን እና ቻይናን አመሰገነች

      አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10/2016 ዓ.ም፡- ዓለም አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች ፎረም “ዎርልድ ማጆሪቲ ፎር መልቲፖላር ኦርደር” በሚል መሪ ቃል በሩሲያ ቪላዲቮስቶክ…
      ዜና

      “በአፋር እና ሶማሊ ክልሎች አዋሳኝ አከባቢ የተቀሰቀሰው ግጭት እጅግ አሳስቦኛል” – ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን

      አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8/2016 ዓ.ም፡- በአፋር እና ሶማሊ ክልሎች ወሰን አከባቢ የተቀሰቀሰው ግጭት ሊቆም የገባል፣ ዘላቂ ሰላም የሚያሰፍን መፍትሔ ሊበጅለት…
      ዜና

      ምዕራብ ጎጃምና ሰሜን ጎጃም ዞኖች የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተናን እንደማያስፈትኑ ተገለጸ

      አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3/ 2016 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል የዘንድሮው የ8ኛ ክፍል ፈተና ከነገ ሰኔ 4 እስከ 5 ቀን 2016 ዓ.ም…
      ዜና

      የቀድሞ የኢዜማ ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ ከአንድ ሳምንት እስር በኋላ ከእስር ተፈቱ

      አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2/ 2016 ዓ/ም፡– “ጦርነት ይቁም! ሰላም ይስፈን!” በሚል መሪ ቃል ህዳር 30 ተጠርቶ የነበረው ሰልፍ አስተባባሪ የሆኑት…
      ዜና

      በእስር ላይ የሚገኙት የቀድሞ የኢዜማ ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ ፍርድ ቤት አለመቀረባቸው ተገለጸ፤ የህዳር 30 ሠልፍ አስተባባሪ አቶ ዘለሌ ጸጋስላሴ ታሰሩ

      አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29/2016 ዓ/ም፦ ባሳለፍነው ሳምንት አርብ ግንቦት 23 ቀን 2016 በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉት የቀድሞ የኢዜማ ሊቀመንበር አቶ…
      ዜና

      ከተደነገገው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጋር በተያያዘ የታሰሩ ሰዎች እንዲለቀቁ፤ የእንቅስቃሴ ገደቦች እንዲነሱ ኢሰመኮ አሳሰበ

      አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28/ 2016 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል ለ10 ወራት የቆየው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አተገባበር ጋር ተያይዞ በእስር የቆዩ ሰዎች…
      ዜና

      ዜና: ጠ/ሚኒስትር አብይ በአማራ ክልል በአስቸጋሪ ሁኔታ የሚገኙ 6ሺ የሚጠጉ ሱዳናውያንን እንዲታደጉ ጥሪ ቀረበላቸው

      አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28/2016 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል “ከአውላላ የስደተኞች መጠለያ” ወጥተው በአቅራቢያው በሚገኝ መንገድ ዳር መኖር የጀመሩ ስድስት ሺ የሚሆኑ…
      ዜና

      ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ሰኔ 16 ቀን ‘‘ቀሪ’’ እና “ድጋሚ ምርጫ” በሚካሄድባቸው አከባቢዎች የምርጫ ሂደቶች የሰብአዊ መብቶች ክትትል አደርጋለሁ አለ

      አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27/2016 ዓ.ም፡-የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ሰኔ 16 ቀን 2016 ዓ.ም. በ6ኛው ዙር ጠቅላላ ምርጫ ወቅት ምርጫ…
      ዜና

      ህወሓት መልሶ ህጋዊ እንዲሆን የሚያስችል አዋጅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተመራ

      አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23/2016 ዓ.ም፡- የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ግንቦት 23 ቀን 2016 ዓ.ም ባካሄደው 32ኛ መደበኛ ስብሰባ በአራት…
      ዜና

      ለብሔራዊ ባንክ በዘጠኝ ወራት የቀረበው የወርቅ መጠን ሶስት ቶን ብቻ መሆኑ ተገለጸ፣ የተገኘው ገቢም 274 ሚሊዮን ዶላር ነው

      አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22/2016 ዓ.ም፡-የማዕድን ሚኒስቴር በዘጠኝ ወራት በኩባንያዎች አማካኝነት 2 ነጥብ 414 ቶን እንዲሁም በባህላዊ 0 ነጥብ 609 ቶን…
      ዜና

      ዜና: በአማራ ክልል የሚገኙ ሱዳናውያን ስደተኞች ሁኔታ አሳስቦኛል ሲል የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽን ገለጸ

      አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21/2016 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል “ከአውላላ የስደተኞች መጠለያ” ወጥተው በአቅራቢያው በሚገኝ መንገድ ዳር መኖር የጀመሩ የሱዳናውያን ስደተኞች ሁኔታ…
      ዜና

      የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በቀጣይ አመት ከ80 በላይ አዲስ የምክር ቤት አባላት እንደሚመጡ አስታወቀ፣ ከ700 ሚሊየን ብር በላይ በጀት ጠይቋል

      አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20/2016 ዓ.ም፡-የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በቀጣይ አመት ከ80 በላይ አዲስ የምክር ቤት አባላት ስለሚመጡ ለስራ ማስኬጃ ከ700…
      Back to top button