ዜና

      ኢትዮጵያ በጎርጎሮሳውያኑ 2024 “አስከፊ የሰብዓዊ መብት ጥሰት” እንዳጋጠማት ሂዩማን ራይትስ ዎች አስታወቀ

      አዲስ አበባ፣ ጥር 9/ 2017 ዓ/ም፦ አለምአቀፉ የሰብአዊ መብቶች ተቆሪቋሪ ድርጅት ሂዩማን ራይትስ ዎች በጎርጎሮሳውያኑ 2024 ኢትዮጵያ “መጠነ ሰፊ ግጭቶች…
      ዜና

      በአክሱም ከተማ የሚገኙ አምስት ትምህርት ቤቶች በቀረቡባቸው ክሶች ላይ ምላሽ ለመስጠት ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ታዘዙ

      አዲስ አበባ፣ ጥር 8/ 2016 ዓ/ም፡- የአክሱም ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት የትግራይ ክልል ሙስሊም ተማሪዎች ሂጃብ ለብሰው ትምህርት ቤት እንዳይገቡ…
      ዜና ትንታኔ

      በአፋር ክልል በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት ተፈናቅለው በተጨናናቀ መጠለያ የሚገኙ ዜጎች በቂ ውሃና ምግብ እየቀረበላቸው አለመሆኑን ገለጹ

      በይስሓቅ እንድሪስ @Yishak_Endris አዲስ አበባ፣ ጥር 8/ 2017 ዓ/ም፦ በአፋር ክልል አዋሽ ፈንታሌ እና ዱለሳ ወረዳ በተደጋጋሚ የሚስተዋለውን የመሬት መንቀጥቀጥ…
      ዜና

      በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ኩርፋ ጨሌ ወረዳ ሁለት ወጣቶች “በሚሊሻዎች” መገደላቸውን የቤተሰብ አባላት ገለፁ

      አዲስ አበባ፣ ጥር 7/ 2017 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሀረርጌ ዞን ኩርፋ ጨሌ ወረዳ ጥር 5 ቀን 2017 ዓ/ም ከማያ…
      ዜና

      “የፕሪቶርያው ስምምነት መሰረታዊ ጉዳዮች በአግባቡ ባለመተግበራቸው የትግራይ ህዝብ አንድነት ፈተና ላይ ወድቋል” – የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር

       ተፋናቃዮች እያካሄዱት ያለው ሰላማዊ ሰልፍ የሚደገፍ ነው ብሏል አዲስ አበባ፣ ጥር 6/2017 ዓ.ም፡- “ይበቃል” በሚል መሪ ቃል ጥር 5 ቀን…
      ዜና

      የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በርካታ ትችቶችን ሲያስተናግድ የነበረውን የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅን አፀደቀ

      አዲስ አበባ፣ ጥር 6/2017 ዓ.ም፡- ቋሚ ገቢ ባላቸው ዜጎች ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ ያሳድራል በሚል ስጋት ሲቀርብበት የነበረው የንብረት ታክስ ረቂቅ…
      ዜና

      የትግራይ ተፈናቃዮች ችግራቸው እየተባባሰ እንደሚገኝ በመግለጽ ወደ ቀያችን መልሱን ሲሉ በሰላማዊ ሰልፍ ጠየቁ፣ ለሶስት ቀናት የሚካሄድ ነው ተብሏል

      አዲስ አበባ፣ ጥር 5/2017 ዓ.ም፡-በትግራይ ከተካሄደው ደም አፋሳሽ ጦርነት ጋር በተያያዘ ከቀያቸው ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያዎች የሚገኙ የክልሉ ነዋሪዎች ችግራቸው እየተባባሰ…
      ዜና

      በሞያሌ የ14 አመት ታዳጊ ላይ የተፈጸመው ግድያ ቁጣ አስነሳ፤ በመንግስት ጽ/ ቤቶች ላይ ውድመት መድረሱ ተገለጸ

      አዲስ አበባ፣ ጥር 5/ 2017 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞና በሞያሌ ከተማ ሸዋ ባር ቀበሌ የ14 አመት ታዳጊ “በፖሊስ አባላት”…
      ዜና

      ኮሚሽኑ በኦሮሚያ እና በአማራ ክልሎች ሲንቀሳቀሱ ለነበሩ የቀድሞ ታጣቂዎች የተሃድሶ ስልጠና መሥጠት መጀመሩን አስታወቀ

      አዲስ አበባ፣ ጥር 5/ 2017 ዓ/ም፦ ብሔራዊ የተሀድሶ ኮሚሽን በኦሮሚያ እና በአማራ ክልሎች ሲንቀሳቀሱ ለነበሩ የቀድሞ ታጣቂዎች የተሃድሶ ስልጠና መሥጠት…
      ዜና

      ዜና: ተባብሶ በቀጠለው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተት ሳቢያ ሁለት ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት ደረሰ

      በአፋር ክልል ከ2,250 በላይ የሚደርሱ ተፈናቃዮች ያለምንም እርዳታ ተቀምጠዋል ተብሏል አዲስ አበባ፣ ጥር 5/2017 ዓ.ም፡- በአፋር እና በኦሮሚያ ክልል አካባቢዎች…
      ዜና

      በአክሱም ከተማ ሙስሊም ተማሪዎች ሂጃብ በመከልከላቸው የብሔራዊ ፈተና የኦንላይን ምዝገባ እንዳለፋቸው ገለጹ

      አዲስ አበባ፣ ጥር 3/ 2017 ዓ/ም፦  በትግራይ ክልል አክሱም ከተማ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች የ12ኛ ክፍል ሙስሊም ተማሪዎች የብሔራዊ ፈተና የኦንላይን…
      ዜና

      ከ200 በላይ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ ሠራተኞች ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ከአንድ ወር በላይ በእስር ላይ እንደሚገኙ ተገለጸ 

      አዲስ አበባ፣ ጥር 1/ 2017 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ከ200 በላይ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ ሠራተኞች “በህገ ወጥ…
      Back to top button