ስደተኞች
- ዜና
ዜና: የሱዳን ጦርነት ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ ማስገደዱ ተገለጸ፣ የመንግስታቱ ድርጅት ጉዟቸውን “አደገኛ” ሲል ገልጾታል
አዲስ አበባ፣ መስከረም 9/2017 ዓ.ም፡- በሱዳን ይኖሩ የነበሩ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሃገሪቱ ጦር እና በፈጥኖ ደራሹ ሃይል መካከል በተፈጠረው የእርስ በርስ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ማህበራዊ ጉዳይ
የመንግስታቱ ድርጅት በኢትዮጵያ ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የሚሆኑ ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው ተመልሰዋ ሲል አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9/2016 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ በተለያዩ ምክንያቶች ከቀያቸው ተፈናቅለው ከነበሩ ዜጎች መካከል ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የሚሆኑት ወደ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: በሱዳን በመካሄድ ላይ ያለው ጦርነት ወደ ስደተኞች መጠለያ ጣቢያ እየተቃረበ በመምጣቱ በኢትዮጵያ እና ኤርትራ ስደተኞች ላይ ስጋት ፈጥሯል – ሂዩማን ራይት ዎች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም፡-በምስራቅ ሱዳን የሚገኙ ስደተኞች ህይወታቸው አደጋ ላይ ወድቋል ሲል ሂዩማን ራይት ዎች ገለጸ፤ ጦርነቱ የሱዳን አጎራባች…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: በአማራ ክልል የሚገኙ ሱዳናውያን ስደተኞች ሁኔታ አሳስቦኛል ሲል የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21/2016 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል “ከአውላላ የስደተኞች መጠለያ” ወጥተው በአቅራቢያው በሚገኝ መንገድ ዳር መኖር የጀመሩ የሱዳናውያን ስደተኞች ሁኔታ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ሱዳን “እኔ ጋ ያሉ ስደተኞቻችሁን እንደምንከባከባቸው እናንተ ጋ ያሉ የእኔን ስደተኞች ልትንከባከቡልኝ ይገባል” ስትል ኢትዮጵያን አሳሰበች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2/2016 ዓ.ም፡- ከቀናት በፊት የሱዳን ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ሁሴን አዋድ አሊ መሃመድን በአዲስ አበባ በመገኘት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በአማራ ክልል በሚገኝ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት መጠለያ ካምፕ ላይ ጥቃት ተፈጸመ፤ የሱዳን ስደተኞች ለቀው ለመውጣት ተገደዋል
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26/2016 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል በሚገኝ ኩመር ተብሎ በሚጠራ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት መጠለያ ካምፕ ላይ ታጣቂዎች ባደረሱት ተከታታይ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ማህበራዊ ጉዳይ
ዜና፡ በኢትዮጵያ ተጠልለው የሚገኙ 916 ሺ ስደተኞችን የዲጂታል ስርአቱ ተጠቃሚ ለማድረግ ስምምነት ላይ ተደረሰ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18/2016 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ የተጠለሉ ስደተኞችን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ የሚያደርግ የመግባቢያ ስምምነት በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና በዓለም አቀፉ የስራ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ማህበራዊ ጉዳይ
ዜና፡ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሶስተኛዋ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ስደተኛ ተጠልሎባት የምትገኝ ሀገር መሆኗ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 1/2016 ዓ.ም፡- ለበርካታ አመታት በአፍሪካ በአንደኛ ደረጃ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ስደተኛ አስጠልላ የቆየችው ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ሶስተኛዋ…
ተጨማሪ ያንብቡ »