አማራ ክልል
- ዜና
የአማራ ክልል መንግስት ከታጣቂዎች ጋር “በየትኛውም አደራዳሪ ወገን ለመደራደር ዝግጁ ነኝ” አለ፣ በክልሉ ሰላማዊ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ አለመኖሩን አምኗል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18/2016 ዓ.ም፡- የአማራ ክልል መንግስት በክልሉ ከሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ጋር “በየትኛውም አደራዳሪ ወገን ለመደራደር ዝግጁ” መሆኑን አስታወቀ። የክልሉ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“ጽንፈኛ ታጣቂዎች በሰሜን ጎጃም ዞን በርካቶችን ገድለዋል 13 የሚሆኑትን አስረዋል” ሲል የአማራ ክልል መንግስት አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17/2016 ዓ.ም፡- “ጽንፈኛ ታጣቂዎች በአማራ ክልል በሰሜን ጎጃም ዞን፣ በደቡብ ሜጫ ወረዳ ልዩ ስሙ ገርጨጭ በሚባል አካባቢ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በርካታ ተፈናቃዮችና ሚሊሻዎች እየተመለሱ ባሉበት ወቅት በራያ አላማጣ ፍርሃትና የጸጥታ ስጋት ሰፍኗል
አዲስ አበባ፣ሐምሌ 16/ 2016 ዓ/ም፦ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ባለፉት ሶስት ቀናት ሚሊሻዎችንና የቀድሞ ፖሊስ መኮንኖችን ጨምሮ 17,000 ተፈናቃዮችን ወደ ራያ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በአማራ ክልል በስደተኞች መጠለያ አካባቢ በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት የሁለት ሱዳናውያን ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15/2016 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን በሚገኘው አውላላ የሥደተኞች መጠለያ ጣቢያ አከባቢ ሰፍረው በነበሩ ስደተኞች ላይ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ለአጋቾቹ የምንከፍለው ገንዘብ ስለሌለን በየገበያው እና በየመንደሩ እየለመንን ነው የምንገኘው_ የታጋቾች ቤተሰቦች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13/ 2016 ዓ/ም፦ ከሁለት ሳምንት በፊት በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በገርበ ጉራቻ ከተማ አቅራቢያ በታጣቂዎች ታግተው…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በአማራ ክልል በሱዳናውያን መጠለያ አቅራቢያ በተደረገ ውጊያ ዘጠኝ የፌደራል ፖሊስ አባላት ተገድለዋል፣ ስደተኞች ተጎድተዋል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል በሱዳናውያን መጠለያ ካምፕ አቅራቢያ በመንግስት የፀጥታ ሀይሎች እና በታጣቂዎች መካከል በተደረገ ውጊያ የመንግስት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የትግራይ ተፋነቃዮችን ወደ ቀያቸው መመለስ የዘገየው “በአማራ ክልል በኩል የተደረገው ዝግጅት ዝቅተኛ በመሆኑ ነው” – ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8/2016 ዓ.ም፡- የትግራይ ክልል ተፋነቃዮችን ወደ ቀያቸው የመመለሱ ተግባር የዘገየው “በአማራ ክልል በኩል የተደረገው ዝግጅት ዝቅተኛ በመሆኑ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በበርካታ የአማራ ክልል ከተሞች ከ11 ወራት በኋላ የኢንተርኔት አገልግሎት መጀመሩ ተገለጸ፣ ፍጥነቱ ዘገምተኛ ነው የሚል ቅሬታ ቀርቦበታል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8/2016 ዓ.ም፡-በአማራ ክልል ለበርካታ ወራት ኢንተርኔት ተቋርጦባቸው የነበሩ ከተሞች አገልግሎት ማግኘት መጀመራቸው ተገለጸ። ከአስረ አንድ ወራት በኋላ…
ተጨማሪ ያንብቡ »