አማራ ክልል
- ዜና
ዜና: ጠ/ሚኒስትር አብይ በአማራ ክልል በአስቸጋሪ ሁኔታ የሚገኙ 6ሺ የሚጠጉ ሱዳናውያንን እንዲታደጉ ጥሪ ቀረበላቸው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28/2016 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል “ከአውላላ የስደተኞች መጠለያ” ወጥተው በአቅራቢያው በሚገኝ መንገድ ዳር መኖር የጀመሩ ስድስት ሺ የሚሆኑ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: በኢትዮጵያ የሚፈጸሙ ግድያዎች እና የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች አሳሳቢነታቸው ጨምሯል – ኢሰመኮ
በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተኩስ አቁም እንዲደረግ ጠይቋል አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21/2016 ዓ.ም፡-የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን “በኢትዮጵያ በተለያዩ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና፡ አብን የህወሓት ታጣቂዎች በራያ ወረዳወችና በአላማጣ “የንጹሃን ግድያና ዝርፊያ ፈጽመዋል” አለ፤ ህወሓት “በሰብአዊ መብት ጥሰት” ተጠያቂ እንዲሆን ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19/ 2016 ዓ/ም፦ አማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) “የህወሓት ታጣቂዎች በራያ ወረዳወችና በአላማጣ ከተማና ዙሪያውን የሚገኙ አካባቢዎችን በንፁሃን…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በአማራ ክልል የተፈጠረው የጸጥታ ችግር የኤች አይቪ ኤድስ ስርጭት እንዲስፋፋ፣ የፊስቱላ ተጠቂዎች ቁጥር እንዲጨምር አድርጓል – የክልሉ ጤና ቢሮ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17/2016 ዓ.ም፡-በአማራ ክልል የተፈጠረው የጸጥታ ችግር የኤች አይቪ ኤድስ ስርጭት እንዲስፋፋ ማድረጉ ተገለጸ፤ የጸጥታ ችግሩ የፊስቱላ ተጠቂ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“ሁለቱም ጋር ሃዘን አለ፣ እስካሁን የነበረው ችግር በዚሁ ይብቃ” – የኦሮሞ እና የአማራ ማህበረሰብ ተወካዮች በሸዋሮቢት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9/2016 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በይፋት ቀጣና እና በኦሮሞ ብሔረሰብ ዞኖች በተፈጠረው የፀጥታ ችግር ሳቢያ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በራያ አላማጣ በተከሰተው ግጭት ሳቢያ ነዋሪዎች እና የከተማዋ አስተዳደር ወደ ቆቦ ከተማ መሰደዳቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8/2016 ዓ.ም፡- በቅርቡ በራያ አላማጣ አከባቢ ተከስቶ ከነበረው ግጭት ጋር በተያያዘ በሺዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች እና የከተማው አስተዳደር…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በመራዊ የተፈጸመው ግድያ በአለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ተቋማት እንዲመረመር አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4/2016 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል በመራዊ ከተማ ጥር 20 ቀን 2016 ዓ.ም. ከፋኖ ታጣቂ ቡድን ጋር ውጊያ መካሄዱን…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በአማራ ክልል ባለፉት ስምንት ወራት ከ80 በላይ ሙስሊሞች መገደላቸውን የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1/ 2016 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል ባለፉት ስምንት ወራት፤ በመንግስትና በታጣቂ ቡድኖች መካከል እየተካሄደ ካለው ግጭት ጋር ተያይዞ …
ተጨማሪ ያንብቡ »