ኦሮምያ ክልል
- ዜና
በሀገሪቱ በ2023 ከተመዘገቡ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች መካከል 70 በመቶ የሚሆኑት በመንግስት የጸጥታ ሀይሎች የተፈጸሙ ናቸው – የመንግስታቱ ድርጅት
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7/2016 ዓ.ም፡-የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽን ቢሮ በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ሁኔታን አስመልክቶ በቅርቡ ይፋ ባደረገው…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: በኢትዮጵያ የሚፈጸሙ ግድያዎች እና የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች አሳሳቢነታቸው ጨምሯል – ኢሰመኮ
በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተኩስ አቁም እንዲደረግ ጠይቋል አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21/2016 ዓ.ም፡-የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን “በኢትዮጵያ በተለያዩ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ጥልቅ ትንታኔ፡ “በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች ጭምር” በአሽከርካሪዎች ላይ የሚፈጸመው እገታ፣ ዝርፊያና ጥቃት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል፤ በስድስት ወር ውስጥ ከ50 በላይ አሽከርካሪዎች በታጣቂዎች ተገድለዋል
በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ የካቲት 28/2016 ዓ/ም:– በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄዱ ያሉ ግጭቶች እያስካተሉ ካሉ ዘረፈ ብዙ ጉዳቶች ውስጥ፤…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ በኦሮሚያ ክልል የመንግሥትና የታጣቁ ቡድኖች በሲቪል ሰዎች ላይ “እጅግ ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት” መፈጸማቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16/2016 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል ባላፉት ሁለት አመታት የመንግሥት እና የታጣቁ ቡድኖች በሲቪል ሰዎች ላይ ባደረሱት እጅግ በርካታ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ “በኦሮምያ ባለስልጣናት የተደራጀ ህቡዕ ኮሚቴ ከፍተኛ ወንጀሎች እንዲፈጸሙ ትዕዛዝ ይሰጥ ነበር” – የሮይተርስ የምርመራ ሪፖርት
አዲስ አበባ፣ የካቲት 15/2016 ዓ.ም፡- ሮይተርስ የዜና ወኪል አካሄድኩት ባለው ለወራት የዘለቀ ምርመራ በኦሮምያ በክልሉ ከፍተኛ ባለስልጣናት የተቋቋመ እና በህቡዕ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ በአስመራ ከኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ጋር የተለየ ንግግር እና ምክክር አልነበረም – ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ
አዲስ አበባ፣ ጥር 28/2016 ዓ.ም፡- ለጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ዛሬ ጥቅምት 28 ቀን 2016 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ማህበራዊ ጉዳይ
ዜና፡ በኦሮሚያ ክልል ለ50 ሺህ የመንግሥት ሠራተኞች የሙያ ብቃት ፈተና ሊሰጥ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 17/2016 ዓ.ም፡- የኦሮሚያ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ኃይል ልማት ቢሮ በዘንድሮው ዓመት ለ50 ሺህ የመንግሥት ሠራተኞች የሙያ ብቃት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ በአማራ እና ኦሮምያ ክልሎች እየተከናወኑ ባሉ ወታደራዊ ኦፕሬሽኖች ንፁሀን ዜጎች ሰለባ እየሆኑ ነው – ኢዜማ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16/2016 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ – ኢዜማ ዛሬ ጥር 16 ቀን 2016 የዜጎችን ሰላምና ደኅንነት ጉዳይ…
ተጨማሪ ያንብቡ »