ኬንያ
- ዜና
ዜና፡ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት በኬንያ ‘እገታ፣ ዘረፋ፣ ማዕድን የማውጣትና ማዘዋወር’ ተግባራት እየፈጸመ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 16/ 2016 ዓ/ም፦ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት በኬንያና ድንበር አካባቢ “ዜጎችን የማገት፤ ንብረት የመዝረፍ የማውደምና ህገወጥ ማዕድን የማውጣትና…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: በኢትዮጵያ የሚታየው የኤሌክትሪክ ሀይል እጥረት የተፈራረምኩትን ስምምነት በድጋሚ እንዳጤነው እየገፋፋኝ ነው ስትል ኬንያ ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7/2016 ዓ.ም፡- ኬንያ ከሁለት አመት በፊት ከኢትዮጵያ ጋር ለ25 አመታት የሚቆይ በኤሌክትሪክ ሽያጭ ዙሪያ የተፈራረምኩትን ስምምነት እንደገና…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ቢዝነስ
ዜና፡ በቀጣይ ጥቂት አመታት ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የኬንያውን ሳፋሪኮም መሪነት እንደሚረከብ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26/2016 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ አገልግሎት መስጠት ከጀመረ ሁለት አመታት ያላስቆጠረው የኬንያው ቴሌኮም ኩባንያ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በጥቂት አመታት ውስጥ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ የኢትዮጵያ እና የኬንያ የደኅንነት ተቋማት ቀጣናዊ ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያደርጉትን የመረጃ ልውውጥና የጋራ ኦፕሬሽን አጠናክረው ለመቀጠል ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17/2016 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ እና የኬንያ የደኅንነት ተቋማት ቀጣናዊ ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያደርጉትን የመረጃ ልውውጥና የጋራ ኦፕሬሽን አጠናክረው ለመቀጠል…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ መሪ ዳጋሎ አቀበበልን ተከትሎ ሱዳን በኬንያ ያሉትን አምባሳደሯነ ጠራች
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26/2016 ዓ.ም፡– የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፈጥኖ ደራሹ መሪ መሀመድ ሀምዳን ዳጋሎ በናይሮቢ የተደረገላቸውን አቀበበል ተከትሎ በኬንያ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ማህበራዊ ጉዳይ
ዜና፡ በኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ሶማሊያ በጎርፍ ሳቢያ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥረ 130 ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 10/2016 ዓ.ም፡- በአፍሪካ ቀንድ በተለይም በኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ሶማሊያ ከቅርብ ግዜያት ወዲህ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የሞቱ ሰዎች…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ቢዝነስ
ዜና፡ ኬንያ ከኢትዮጵያ በግዢ የማገኘው የኤሌክትሪክ ሀይል መጠን በግማሽ ቀንሶብኛል ስትል ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27/2016 ዓ.ም፡- ኢትዮጵያ እየሸጠችልኝ ያለው የኤሌክትሪክ ሀይል የስምምነታችንን ግማሽ ብቻ ነው ስትል ኬንያ ገለጸች። ከኢትዮጵያ ጋር በፈጸምኩት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ቢዝነስ
ዜና፡ ኢትዮጵያ በተያዘው አመት ለጎረቤት ሀገራት ሶስት ሺ የሚጠጋ ጊጋዋት የኤሌክትሪክ ሀይል ለሽያጭ ለማቅረብ ማቀዷን አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5/2016 ዓ.ም፡– ኢትዮጵያ በተያዘው የበጀት አመት 2016 ለሶስት የጎረቤት ሀገራት ማለትም ለሱዳን፤ ለኬንያ እና ለጅቡቲ ሶስት ሺ…
ተጨማሪ ያንብቡ »