ኦነግ
- ዜና
ከፍርድ ቤት ውሳኔ ውጭ ለአራት ዓመት በእስር ላይ የቆዩ ሰባት የኦነግ አመራሮች ከእስር ተፈቱ
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30/ 2016 ዓ/ም፦ ከፍርድ ቤት ውሳኔ ውጭ ለአራት ዓመት በእስር ላይ የቆዩት ሰባት የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ)…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ርዕሰ አንቀፅ
ከህግ አግባብ ውጭ በኦነግ አመራሮች ላይ የተፈጸመው እስር በኢትዮጵያ የፍትህ ስርዓት ላይ አደጋ ነው
አዲስ አበባ ሐምሌ 26/ 2016 ዓ/ም፦ በቅርቡ ጥቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከተለያዩ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር ያደረጉት ውይይትን የመንግስት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ምርጫ ቦርድ በእስር ላይ በሚገኙት የኦነግ አመራሮች ዙሪያ ያደረገው ክትትል ፍሬ እንዳላፈራለት አስታወቀ፣ ቋሚ ኮሚቴው ጥረት ያድርግልኝ ሲል በደብዳቤ ጠይቋል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22/2016 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ፍርድ ቤት በነጻ ቢያሰናብታቸውም ከእስር ባልተለቀቁት የኦነግ አመራሮች ዙሪያ ያደረኩት ክትትል ፍሬ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ትጥቅ አንግበው የሚታገሉ አካላት ወደ ሀገራዊ ምክክር መድረክ እንዲመጡ ተጠየቀ፤ ጥበቃ ይደርግላቸዋል ተብሏል
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14/2016 ዓ/ም፦ ትጥቅ አንግበው የሚታገሉ አካላት ወደ ሀገራዊ ምክክሩ መድረኮች እንዲመጡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ፡፡…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ኦነግ ከአመራሩ በቴ ኡርጌሳ ጋር በተያያዘ በክልሉ መንግስት የሚካሄደው ምርመራ አሳስቦኛል አለ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7/2016 ዓ.ም፡- የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ትላንት ሚያዚያ 6 ቀን 2016 ዓ.ም ከአመራሩ በቴ ኡርጌሳ ግድያ ጋር በተያያዘ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ፖሊስ ከፖለቲከኛው በቴ ኡርጌሳ ግድያ ጋር በተያያዘ 13 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4/ 2016 ዓ/ም፦ የምስራቅ ሸዋ ፖሊስ መምሪያ በኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) የፖለቲካ ኦፊሰር በቴ ኡርጌሳ ግድያ ጋር…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“የኦነጉ በቴ ኡርጌሳ ግድያ በገለልተኛ ወገን ሊጣራ ይገባዋል” የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የአሜሪካ ሴኔት ውጭ ጉዳዮች ኮሚቴ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን፣ ኦነግ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3/2016 ዓ.ም፡- የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) የፖለቲካ ኦፊሰር አቶ በቴ ኡርጌሳ ሚያዚያ 1 ቀን 2016 ዓ.ም ሌሊት…
ተጨማሪ ያንብቡ »