የአውሮፓ ህብረት
- ዜና
የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ “በተለያዩ እስር ቤቶች የሚገኙ የሰብአዊ መብት ተቆርቋሪዎችን” ጨምሮ ለስምንት አካላት የዕውቅና ሽልማት አበረከተ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23/2016 ዓ.ም፡- በአዲስ አበባ የሚገኘው የአውሮፓ ህብረት በሀገሪቱ የተለያዩ እስር ቤቶቸ የሚገኙ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾችን ጨምሮ ለስምንት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“መንግስት በርከት ያሉ ድሃ ተኮር ፖሊሲዎች ሊያወጣ ይገባል” – አሜሪካና የአውሮፓ ህብረትን ጨምሮ 17 ሀገራት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3/2016 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ የሚካሄደው የሰብአዊ እርዳታ ግቡን ይመታ ዘንድ የፌደራል መንግስቱ ድሃ ተኮር የሆኑ ፖሊሲዎች ላይ እንዲያተኩር፣…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ቢዝነስ
ዜና፡ የኢትዮጵያን የሎጂስቲክ ስርአት ለማዘመን የሚያግዝ ማስተር ፕላን በአውሮፓ ህብረት ድጋፍ እየተዘጋጀ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 1/2016 ዓ.ም፡– በኢትዮጵያ የሎጂስቲክስ ስርዓቱን የሚያዘመን እና አፈጻጸሙን ለማሳደግ ያለመ የሎጂስቲክስ ረቂቅ ማስተር ፕላን በአውሮፓ ሕብረት ድጋፍ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ለአልጀርሱ ስምምነት ተግባራዊነት በጋራ እንዲሰሩ ተጠየቁ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3/2016 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል ተካሂዶ የነበረውን ደም አፋሳሽ ጦርነትን ለማስቆም የተፈረመውን የአልጀርስ ስምምነት 23ኛ አመትን…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ጤና
ዜና፡ የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ የተከሰተውን የኮሌራ ወረርሽኝ ለመከላከል የሚያግዝ አንድ ሚሊየን ዩሮ ለገሰ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30/2016 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ የተከሰተውን የኮሌራ ወረርሽኝ ለመከላከል የሚያግዝ አንድ ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ መስጠቱን የአውሮፓ ህብረት አስታወቀ። በሀገሪቱ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ የኤርትራ ጦር ያለአግባብ ከያዛቸው የኢትዮጵያ ግዛቶች ሙሉ በሙሉ ለቆ እንዲወጣ የአውሮፓ ህብረት ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16/2016 ዓ.ም፡– በኢትዮ ኤርትራ የድንበር ኮሚሽን ውሳኔ መሰረት የኤርትራ ጦር ከኢትየጵያ ግዛቶች ለቆ እንዲወጣ የአውሮፓ ህብረት ጠይቋል።…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ የመንግስታቱ ድርጅት ያቋቋመው መርማሪ ቡድን በኢትዮጵያ የስራ ግዜ ሳይራዘም ቀረ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24/2016 ዓ.ም፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን በኢትዮጵያ የተፈጸሙ የመብት ጥሰቶችን እንዲመረምር ያቋቋመውን የባለሞያዎች ቡድን የምርመራ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ቢዝነስ
ዜና፡ የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ የ680 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ እንደሚሰጥ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 23/2016 ዓ.ም፡- በትግራይ ተካሂዶ በነበረው ጦርነት ሳቢያ ተቋርጦ የነበረው የአውሮፓ ህብረት ድጋፍ እንደሚቀጥል የህብረቱ የአለም አቀፍ አጋርነት…
ተጨማሪ ያንብቡ »