ኢትዮጵያ
- ቢዝነስ
ዜና፡ በክልሉ ያለው ግጭት፤ የማዕድን ምርት ዘረፉን ፈተና ላይ ጥሎታል – ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2/2016 ዓ.ም፦ በአማራ ክልል ከሀምሌ ወር ጀምሮ በመከላከያ ሰራዊት እና በፋኖ ታጣቂ ኃይሎች መካከል የተቀሰቀሰው ግጭት የወርቅ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ በአማራ ክልል ላይ የመከላከያ ሰራዊት ዘመቻ ያካሄደው በክልሉ የነበሩ እና ጥቃት የተፈጸመባቸውን ክፍለ ጦሮች ለማዳን ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2/2016 ዓ.ም፡- የሀገር መካላከያ ሰራዊት በአማራ ክልል ዘመቻ ያካሄደው በዋናነት በክልሉ የነበሩ እና በጽንፈኛ ሀይሎች ጥቃት የተፈጸመባቸውን…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ በአማራ ክልል ባለው ግጭት 967 የጤና ተቋማት መዘረፋቸው እና በ298 ትምህርት ቤቶች ላይ ጉዳት መደረሱ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30/ 2016 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂ ቡድኖች መካከል እያተካሄደ ባለው ግጭት፤ 967…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ በሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ “የፋኖ ታጣቂዎች” በፈጸሙት ጥቃት ዘጠኝ ሰዎሽ መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለጹ
አዲስ አባባ፣ የካቲት 29/ 2016 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ፤ “በፋኖ ታጣቂዎች” ትላንት የካቲት 28/ 2016 ዓ/ም…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ በአማራ ክልል ባለው የትጥቅ ግጭት ከ15 ቢሊዮን ብር በላይ ጉዳት መደረሱን የክልሉ መንግስት አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29/ 2016 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል ባለፉት ወራት እየተካሄደ ባለው የትጥቅ ግጭት፤ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተቋማት ላይ በታጣቂ ቡድን…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ቢዝነስ
ዜና፡ በአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ከሚተከሉ 29 ተርባይኖች መካከል የሶስቱ ተከላ ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29/2016 ዓ.ም፡- በ145 ሚሊዮን ዩሮ በጀት በመገንባት ላይ በሚገኘው የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ከሚተከሉ 29 ተርባይኖች…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ጥልቅ ትንታኔ፡ “በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች ጭምር” በአሽከርካሪዎች ላይ የሚፈጸመው እገታ፣ ዝርፊያና ጥቃት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል፤ በስድስት ወር ውስጥ ከ50 በላይ አሽከርካሪዎች በታጣቂዎች ተገድለዋል
በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ የካቲት 28/2016 ዓ/ም:– በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄዱ ያሉ ግጭቶች እያስካተሉ ካሉ ዘረፈ ብዙ ጉዳቶች ውስጥ፤…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ፖለቲካ
ዜና፡ ከጋርዱላና ኧሌ ዞን ለህዳሴ ግድብ ዛፎች ምንጣሮ ወደ አማራ ክልል ያመሩ 285 የጉልበት ሰራተኞች ታጣቂ ቡድኖች መታገታቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28/ 2016 ዓ/ም፦ ከደቡብ አትዮጵያ ክልል ጋርዱላ እና ኧሌ ዞን ለህዳሴ ግድብ ዛፎች ምንጣሮ ወደ አማራ ክልል…
ተጨማሪ ያንብቡ »