ኢትዮጵያ
- ዜና
ከሁለት ሳምንት በፊት ታስረዋል የተባሉ የከረዩ አባገዳዎች እና የሀገር ሽማግሌዎች ያሉበት ቦታ አለመታወቁ ስጋት መፍጠሩን ቤተሰቦችና ነዋሪዎች ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16/ 2017 ዓ.ም፦ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ ታህሳስ 28/ 2017 ዓ/ም “በጸጥታ ኃይሎት” ታስረዋል…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በምዕራብ ጎጃም እና በማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች “የመንግሥት ጸጥታ ሃይሎች” ፈጸሙት በተባለ ጥቃት በርካታ ሰዎች ተገደሉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16/ 2017 ዓ/ም:- በአማራ ክልል በምዕራብ ጎጃም እና ማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች “የመንግሥት ጸጥታ ሃይሎች” ፈጸሙት በተባለ ጥቃት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የትግራይ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች ውሳኔ “ግልፅ መፈንቀለ መንግስትና የፕሪቶሪያውን ስምምነት አደጋ ላይ የጣለ ነው” ሲል ጊዜያዊ አስተዳደሩ አጣጣለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16/ 2017 ዓ/ም፦ የትግራይ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች በደብረ ጽዮን ገ/ሚካኤል( ዶ/ር) የሚመራው የህወሓት ቡድን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች የፕሪቶሪያው ስምምነት ሙሉ በሙሉ እንዲተገበርና ወደ ቀዬአቸው እንዲመለሱ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በበርካታ ከተሞች አካሄዱ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15/ 2017 ዓ/ም፡- በትግራይ ክልል የሚገኙ ተፈናቃዮች የፕሪቶሪያው ሰላም ስምምነት ሙሉ በሙሉ እንዲተገበር እና ወደ ቀዬአቸው እንዲመለሱ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን 10,000 ሰዎች በመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ተፈናቀሉ፤ በሶስት ክልሎች ወደ 100,000 የሚጠጉ ሰዎች ተፈናቅለዋል
አዲስ አበባ፣ ጥር 15/ 2017 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ወደ 10,000 የሚጠጉ ነዋሪዎች በአዋሽ ፈናታሌ በተደጋጋሚ በደረሰው መሬት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በሰሜን ሸዋ ዞን በፍርድ ቤት ዳኞች ላይ በተፈጸመ ድብደባ እና ማስፈራሪያ የፍርድ ቤት አገልግሎት ተቋረጠ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14/ 2017 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ያያ ጉለሌ ወረዳ በመንግስት የጸጥታ ሃይሎች በፍርድ ቤት ዳኞች…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ጋዜጠኞችን በከፋ ሁኔታ ከሚያስሩ ሀገሮች መካከል መካተቷን ሲፒጄ ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 9/ 2017 ዓ/ም፦ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ጋዜጠኞችን በከፋ ሁኔታ ከሚያስሩ ሀገሮች መካከል መካተቷንና በእስር ላይ ካሉ ስድስት ጋዜጠኞች መካከል…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ኢትዮጵያ በጎርጎሮሳውያኑ 2024 “አስከፊ የሰብዓዊ መብት ጥሰት” እንዳጋጠማት ሂዩማን ራይትስ ዎች አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 9/ 2017 ዓ/ም፦ አለምአቀፉ የሰብአዊ መብቶች ተቆሪቋሪ ድርጅት ሂዩማን ራይትስ ዎች በጎርጎሮሳውያኑ 2024 ኢትዮጵያ “መጠነ ሰፊ ግጭቶች…
ተጨማሪ ያንብቡ »