ኢትዮጵያ
- ዜና
ዜና: በሊባኖስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራችን መልሱን እያሉ ይገኛሉ፣ መንግስት በበኩሉ ሁሉንም መንገድ ተጠቅሜ ለመመለስ እየሰራሁ ነው ብሏል
አዲስ አበባ፣ መስከረም 23/2017 ዓ.ም፡- እስራኤል በሊባኖስ እያካሄደች ባለችው ዘመቻ በቀጠናው ያለው የጸጥታ ስጋት እና ውጥረት ማየሉን ተከትሎ በሊባኖስ የሚኖሩ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በአላማጣ ከተማ በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት 2 ሰዎች ሲገደሉ ሌሎች 11 ቆሰሉ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 22/ 2017 ዓ/ም፦ በአላማጣ ከተማ ትናንት መስከረም 21 ቀን 2017 ዓ.ም. በምድረ-ገነት አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አከባቢ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የትራንስፖርት ማህበራትን መልሶ ለማደራጀት እና ያረጁ የጭነት ተሽከርካሪዎችን ለማገድ በወጣው መመሪያ ምክንያት ሚኒስቴሩ ከከባድ የጭነት ተሽከርካሪ ባለንብረቶች ጋር አለመግባባት ውስጥ ገባ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 22/ 2017 ዓ/ም፦ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር፤ ትራንስፖርት ማኅበራትን መልሶ ለማደራጀት እና በርካታ አመታት ያገለገሉ የጭነት ተሽከርካሪዎችን ለማገድ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“ኢትዮጵያ ከቀጣናው ሰላምና መረጋጋት በተገናኘ የሚቀርቡባትን ክሶችና ወቀሳዎች በፍጹም አትቀበልም” – አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 18/2017 ዓ.ም፡- ኢትዮጵያ ከቀጣናው ሰላምና መረጋጋት በተገናኘ የሚቀርቡባትን ክሶችና ወቀሳዎች በፍጹም አትቀበልም ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አምባሳደር…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በኢትዮጵያ የሚፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ተባብሰው መቀጣላቸውን ኢሰመኮ ገለጸ፤ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተኩስ አቁም እንዲደረግ ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 16/ 2017 ዓ/ም፦ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኢትዮጵያ በተለይም በግጭት ዐውድ ውስጥ ያሉ አካባቢዎች የሚፈጸሙ የሰብአዊ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“የትኛውም የድህረ አትሚስ ዝግጅት በጥንቃቄ እና በጥልቀት መመርመር ይገባዋል” ሲሉ ኢትዮጵያ እና ኡጋንዳ አሳሰቡ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 16/2017 ዓ.ም፡- በሶማሊያ ስለሚካሄደው የትኛውም የድህረ አትሚስ ዝግጅት ከመወሰኑ በፊት አስፈላጊ ጉዳዮችን በጥንቃቄ እና በጥልቀት መመርመር እንደሚያስፈልግ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ትንታኔ
በኢትዮጵያና ሶማሊያ መካከል በተፈጠረው አለመግባባት ውስጥ ግብፅ እጇን ለምን አስገባች?
በአብዲ ቢያንሳ @ABiyenssa አዲስ አበባ፣ መስከረም 15/ 2017 ዓ/ም፦ በታህሳስ ወር 2016 ዓ.ም. በአፍሪካ ቀንድ በርካታ ውጥረቶችን ያስከተለ ዋነኛ ክስተት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: ግብጽ በግዙፍ ወታደራዊ መርከብ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የጦር መሳሪያ ድጋፍ ለሶማሊያ ማድረጓ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 13/2017 ዓ.ም፡- ከፍተኛ ቁጥር ያለው ከባድ መሳሪያዎች እና ፀረ-ታንክ ሚሳኤሎች የጫነ የግብጽ ግዙፍ ወታደራዊ የጭነት መርከብ ሞቃዲሾ…
ተጨማሪ ያንብቡ »