ኦሮሚያ ክልል
- ዜና
በደቡብ ኢትዮጵያ እና በኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች በተደጋጋሚ የሚከሰተውን የታጣቂዎች ጥቃት እና ግድያ በዘላቂነት ለመፍታት ምክክር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19/ 2017 ዓ/ም፦ በደቡብ ኢትዮጵያ እና በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አዋሳኝ አካባቢዎች በተደጋጋሚ የሚከሰተውን የታጣቂዎች ጥቃት፣ ግድያ እና…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የምንዋጋው ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ነው፤ የተመረጠን መንግሥትን በኃይል በማፍረስ ዘለን አራት ኪሎ ማለት ተራ ልምምድ ሆኗል _ አብይ አህመድ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11/ 2017 ዓ/ም፦ “በህዝብ የተመረጠን መንግሥት በሃይል በማፍረስ ዘለን አራት ኪሎ አራት ኪሎ ማለት ተራ ልምምድ ሆኗል።…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በፈንታሌ ወረዳ ከሦስት ወራት በላይ ባስቆጠረ የድርቅ አደጋ ሳቢያ የከረዩ ማህበረሰብ ለከባድ ችግር መዳረጉ ተገለጸ
በረመዳን ሓጂ @Ramadanhaj86817 አዲስ አበባ፣ የካቲት 25/ 2017 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ ስር በሚገኙ ስምንት ቀበሌዎች በተከሰተ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ኦፌኮ እና ኦነግ “የኦሮሞ ነጸነት ሠራዊትን ያካተተ ክልላዊ የጋራ የሽግግር መንግስት” እንዲያቋቁሙ ኃላፊነት መረከባቸው ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 17/ 2017 ዓ/ም፦ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) እና የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስን (ኦፌኮ) “የኦሮሞ ነጸነት ሠራዊትን ያካተተ ክልላዊ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በአርሲ ዞን በቆጂ ከተማ አቅራቢያ የተከሰተው የደን ቃጠሎ ሳምንት ቢያልፈውም መንግስት ለአደጋው ምላሽ አለመስጠቱን ነዋሪዎች ገለጹ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 13/ 2017 ዓ.ም፡- በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን በበቆጂ ከተማ እና በሽርካ ወረዳዎች መካከል በሚገኘው በጋላማ ተራራ ላይ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ኦሮሚያን “ተፈናቃይ የሌለበት” ክልል ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ መንግስት ገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 3/ 2017 ዓ/ም፦ በተያዘው አመት መጨረሻ ላይ ኦሮሚያ ክልልን “ከተፈናቃዮች ነፃ” ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ምክትል ፕሬዝዳንት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
20 የከረዩ አባ ገዳዎች እና የሀገር ሽማግሌዎች ከሶስት ሳምንት እስር በኋላ ተለቀቁ
አዲስ አበባ፣ ጥር 20/ 2017 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ የታሰሩ 20 የከረዩ አባ ገዳዎች እና የሀገር…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ማህበሩ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን የሰብዓዊነት ትምህርት ቤት አስጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥር 19/ 2017 ዓ/ም፦ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን የሰብዓዊነት ትምህርት ቤት ማስጀመሪያ መርኃ-ግብር በዛሬው ዕለት…
ተጨማሪ ያንብቡ »