ኦሮሚያ ክልል
- ዜና
ከሁለት ሳምንት በፊት ታስረዋል የተባሉ የከረዩ አባገዳዎች እና የሀገር ሽማግሌዎች ያሉበት ቦታ አለመታወቁ ስጋት መፍጠሩን ቤተሰቦችና ነዋሪዎች ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16/ 2017 ዓ.ም፦ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ ታህሳስ 28/ 2017 ዓ/ም “በጸጥታ ኃይሎት” ታስረዋል…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን 10,000 ሰዎች በመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ተፈናቀሉ፤ በሶስት ክልሎች ወደ 100,000 የሚጠጉ ሰዎች ተፈናቅለዋል
አዲስ አበባ፣ ጥር 15/ 2017 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ወደ 10,000 የሚጠጉ ነዋሪዎች በአዋሽ ፈናታሌ በተደጋጋሚ በደረሰው መሬት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በአዳማ ከተማ በጥቁር ገበያ የነዳጅ ሽያጭ መስፋፋት ሳቢያ የነዳጅ እጥረት ማጋጠሙና ዋጋው መጨመሩ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21/ 2017 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማ የጥቁር ገበያ የነዳጅ ሽያጭ በመስፋፋ ሳቢያ ከፍተኛ የሆነ የነዳጅ እጥረት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታዬ ደንዳኣ ከአንድ አመት እስር ቆይታ በኋላ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ተቀላቀሉ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 26/ 2017 ዓ/ም፦ ከአንድ አመት እስር በኋላ ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት በመውጣት ላይ እያሉ በመንግስት ጸጥታ ኃይሎት ተይዘው…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
መንግስት ስምምነቱን ተከትሎ “የኦነሠ ታጣቂዎች ወደ ስልጠና ካምፕ እየገቡ ነው” አለ፤ የኦነሠ መረጃውን ወድቅ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 25/ 2015 ዓ/ም፦ የኦሮሚያ ክልል መንግስት ከኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት መገንጠሉን ካስታወቀው በጃል ሰኚ ረጋሳ የሚመራው ቡድን ጋር…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የኦሮሚያ ከልል መንግስት እና የኦሮሞ ነጻነት ግንባር በደራ “በፋኖ ታጣቂዎች” ተፈጽሟል የተባለውን አሰቃቂ ድርጊት አወገዙ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 12/2017 ዓ/ም፡_ የኦሮሚያ ከልል መንግስት እና የኦሮሞ ነጻነት ግንባር በሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ “በፋኖ ታጣቂዎች” የ17…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በኦሮሚያ ክልል ለወታደራዊ ስልጠና የሚደረግ አስገዳጅ ምልመላ መባባሱን ነዋሪዎች ገለጹ
አዲስ አበባ፤ ህዳር 12 /2017 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በመንግስት የፀጥታ ኃይሎች ለወታደራዊ ስልጠና በግዳጅ የሚወሰዱ ወጣቶች ቁጥር በከፍተኛ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በኦሮሚያ ክልል ከ130 በላይ ሰዎች “ከኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አባላት ጋር ዝምድና አላችሁ” በሚል ለወራት ታስረው እንደሚገኙ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 05/ 2017 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን አሙሩ ወረዳ ኦቦራ በተሰኘ ፖሊስ ጣቢያ ውስጥ ከ130…
ተጨማሪ ያንብቡ »