የፋኖ ታጣቂ ሀይሎች
- ዜና
በማዕከላዊ ጎንደር እና በሰሜን ጎጃም ዞኖች በተካሄዱ ውጊያዎች በርካታ ሰዎች ተገደሉ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16/ 2017 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል በማዕከላዊ ጎንደር እና በሰሜን ጎጃም ዞን ከአርብ መጋቢት 12 ቀን 2017 ዓ.ም…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
መከላከያ በአማራ ክልል የፋኖ ሀይሎች በከፍተኛ የትግራይ ጀነራል ድጋፍ ያካሄዱትን የማጥቃት ሙከራ በማክሸፍ “ደምስሻለሁ” ሲል ገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12/2017 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የፋኖ ታጣቂ ሀይሎች “ዘመቻ አንድነት” በሚል ስያሜ በተለያዩ የአማራ ክልል አከባቢዎች ያካሄዱትን…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በምስራቅ እና ምዕራብ ጎጃም ዞን በተካሄደ ግጭት ቢያንስ ስምንት ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5/ 2017 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል በምስራቅ ጎጃም ዞን ነፍሴ ሳር ምድር ወረዳ እና በምዕራብ ጎጃም ዞን ቋሪት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በአማራ ክልል የጭነት ተሽከርካሪዎች ላይ በተከፈተ ‘የተኩስ እሩምታ’ አንድ አሽከርካሪ ሲገደል ከ6 በላይ ተሽከርካሪዎች ከነጭነታቸው ወደሙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 25/ 2017 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል ከጎንደር ወደ ባህርዳር ሰሊጥ ጭነው ሲጓዙ በነበሩ ከባድ የጭነት ተሽከርካሪዎች ላይ በተከፈተ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በግጭት ቀውስ ወስጥ የሚገኘውን አማራ ክልል መልሶ ለመገንባት 10 ቢሊዮን ዶላር ያስገልጋል ተባለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 20/ 2017 ዓ/ም፦ በመንግስት ጸጥታ ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካክለ እየተካሄደ ባለው ግጭት እንዲሁም በድርቅ፣ እና በበሽታዎች…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በምዕራብ ጎጃም ዞን በተካሄድ ውጊያ የ14 ዓመት ታዳጊና መነኩሴን ጨምሮ አራት ሰዎች ተገደሉ፤ በሰብል ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል
አዲስ አበባ፣ ጥር 27/ 2017 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል በምዕራብ ጎጃም ዞን ጃቢ ጠህናን ወረዳ ጅማት እንቆቅማ ቀበሌ አርብ ጥር 23 ቀን 2017…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“በጸጥታ ችግር”ለሁለት ወራት እርዳታ ባልደረሰበት ቡግና ወረዳ በሀገር ሽማግሌዎች ስምምነት መደረጉን ተከትሎ የእህል እርዳታ መጓጓዝ መጀመሩ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12/ 2017 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ቡግና ወረዳ በህጻናት መቀንጨርና በምግብ እጥረት ለተጎዱ ከ110 ሺህ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በአማራ ክልል “በመንግሥት ተጠርቷል” በተባለ ሰልፍ ላይ በሶስት ከተሞች በተፈጸሙ የቦምብ ጥቃቶች የሰው ህይወት ማለፉ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10/2017 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል “በመንግሥት አስተባባሪነት” ትናንት ታህሳስ 9 ቀን 2017 ዓ.ም ተካሄድ በተባለ ሰልፍ ላይ በባህርዳር፣…
ተጨማሪ ያንብቡ »