ግብጽ
- ዜና
‘ግብፅ አፍሪካን ሊያምስ ከሚችለው ድርጊት እንድትቆጠብ’ ኢትዮጵያ አሳሰበች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 20/ 2016 ዓ/ም፦ ግብፅ አፍሪካን ሊያምስ ከሚችለው ድርጊት ተቆጥባ ወደ ትክክለኛው መስመር እንድትመለስ ኢትዮጵያ አሳሰበች። በተባበሩት መንግሥታት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: ግብጽ በግዙፍ ወታደራዊ መርከብ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የጦር መሳሪያ ድጋፍ ለሶማሊያ ማድረጓ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 13/2017 ዓ.ም፡- ከፍተኛ ቁጥር ያለው ከባድ መሳሪያዎች እና ፀረ-ታንክ ሚሳኤሎች የጫነ የግብጽ ግዙፍ ወታደራዊ የጭነት መርከብ ሞቃዲሾ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ርዕሰ አንቀፅ
በአባይ የመልማት መብት ለኢትዮጵያ የሉዓላዊነት ጉዳይ ነዉ፣ የተፋሰሱ ሀገራት ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ሊረጋገጥ ይገባል!
አዲስ አበባ መስከረም 8/ 2017 ዓ/ም፦ በዓለማችን በርዝመቱ ተወዳዳሪ የሌለው የአባይ ወንዝ የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራትን አቆራርጦ በመፍሰስ፣ በሚሊዮን ለሚቆጠሩ ሰዎች…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ግብጽ በተደጋጋሚ የምታቀርባቸው ዛቻዎች እና አቤቱታዎች “መሠረተ-ቢሶች” ናቸው ስትል እንደማትቀበለው ኢትዮጵያ አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4/2016 ዓ.ም፡- ኢትዮጵያ ግብጽ በተደጋጋሚ የምታቀርባቸው ዛቻዎች እና አቤቱታዎች “መሠረተ-ቢሶች” ናቸው ስትል እንደማትቀበለው ለጸጥታው ምክር ቤት በጻፈችው…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ሶማሊያ ኢትዮጵያ “ግዛቶቼን ይዛለች” ስትል ከሰሰች፤ “ህጋዊና ከህጋዊ ውጪ” መንገዶችን እንደምትጠቀም ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 27/ 2016 ዓ/ም፦ ኢትዮጵያ ሶማሊያ ባለስልጣናት ከጸባጫሪ ንግግሮች እንዲቆጠቡ እያሳሳበች ባለችበት ወቅስ የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ግብጽ የህዳሴ ግድቡን ውሃ ሙሌት “ሙሉ በሙሉ እንደማትቀበለው”ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 27/ 2016 ዓ/ም፦ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድቡ አምስተኛ ዙር የዉሃ ሙሌት ማከናወኗን ተከትሎ ግብጽ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጽጥታው…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የግብጽ ጦር በሶማሊያ መስፈር በጽኑ አወግዛለሁ ስትል ሶማሊላንድ ገለጸች፣ ቀጠናውን ካለማረጋጋት ባለፈ አስጊ ነው ብላለች
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 24/2016 ዓ.ም፡- የሶማሊላንድ የውጭ ጉዳይ እና አለምአቀፍ ትብብር ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ የግብፅ ጦር በሶማሊያ መስፈሩን አጥብቆ እንደሚያወግዝ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“የሶማሊያ መንግስት ቀጠናውን ለማተራመስ ከሚሹ የውጭ ኃይሎች ጋር እየሰራ ይገኛል” ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኮነነ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 23/2016 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ትላንት ነሃሴ 22 ቀን 2016 ዓ.ም ማምሻውን “በአፍሪካ ቀንድ ወቅታዊ ሁኔታ”…
ተጨማሪ ያንብቡ »