ህወሓት
- ዜና
ዜና: “የጊዜያዊ አስተዳደሩ የትግራይ ሰራዊትን በስሩ በማድረግ ማዘዝ አይችልም” ሲል በደብረጺዮን ገብረሚካኤል የሚመራው ህወሓት አሳሰበ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15/2017 ዓ.ም፡- የጊዜያዊ አስተዳደሩ “የትግራይ ሰራዊትን በስሩ በማድረግ ማዘዝ አይችልም” ሲል በደብረጺዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት ገለጸ፤…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: በደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው የህወሓት ቡድን በጊዜያዊ አስተዳደሩ ላይ “መፈንቅለ ስልጣን ሊያካሂድ በማቀድ ላይ ይገኛል” ሲል የአቶ ጌታቸው ቡድን ኮነነ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 9/2017 ዓ.ም፡- በአቶ ጌታቸው ረዳን የሚመራው የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላትና ከፍተኛ አመራሮች ትላንት መስከረም 8 ቀን 2017…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በዶ/ር ደብረጺዮን የሚመራው ህወሓት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ 16 ከፍተኛ አመራሮቹን “ከፓርቲው አባልነት አባርሪያለሁ፣ ውክልናቸውንም አንስቻለሁ” ሲል ገለጸ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 7/2017 ዓ.ም፡- በደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ምክትል ሊቀመንበሩ የነበሩትን አቶ ጌታቸው ረዳን…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የትግራይ የጸጥታ ሃይሎች በሁለቱ ጎራ ተከፍለው የሚገኙ የህወሓት አመራሮች ግጭቶችን ከሚቀሰቅሱ ተግባራ እንዲቆጠቡ አሳሰቡ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5/2016 ዓ.ም፡- በህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ውስጥ ያሉ ሁለቱም ቡድኖች በክልሉ የሚታየውን ፖለቲካ ሁኔታ ወደ ቀውስ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ህወሓት የፕሪቶርያውን የሰላም ስምምነት እንደማልደግፍ ተደርጎ ስም ማጥፋት እየተካሄደብኝ ነው ሲል ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም፡- “የፕሪቶርያውን የሰላም ስምምነት እንደማልደግፍ ተደርጎ በመነገር ላይ ያለው ሀሳብ ሀሰት ነው፣ ስም ማጥፋት ነው” ሲሉ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“ከህወሓት፣ ከሻዕብያ እንዲሁም ከብልፅግና ወገን የጦርነቱ ተጠያቂዎች ለፍርድ ባለመቅረባቸው አሁንም የጦርነት ፍላጎት አለ” – አረና ትግራይ ፓርቲ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 30/2016 ዓ.ም፡- በትግራይ አሁንም ወደ ጦርነት የሚወስዱ መንገዶች እየታዩ ያሉት እና የጦርነት ነጋሪት የሚጎሰመው ባለፈው ሁለት ዓመት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: “በጊዜያዊ አስተዳደሩ የሚፈጸም ሹመትም ይሁን ተሿሚዎችን መሻር ከተቋማዊ አሰራር ውጭ በመሆኑ ተቀባይነት የለውም” – ህወሓት
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 20/2016 ዓ.ም፡- በእነ ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በጊዜያዊ አስተዳደሩ የሚፈጸም ሹመትም ይሁን ተሿሚዎችን…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: በህወሓት ጉባኤ “የሚተላለፉ ውሳኔዎች ተቀባይነት የላቸውም” ሲል በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ቡድን ባወጣው የአቋም መግለጫ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13/2016 ዓ.ም፡- በሐወልቲ ሰማእታት አደራሽ በመካሄድ ላይ ባለው የህወሓት ጉባኤ የሚተላለፉ ውሳኔዎች ተቀባይነት የላቸውም ሲል በአቶ ጌታቸው…
ተጨማሪ ያንብቡ »