ህወሓት
- ዜና
የትግራይ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች ውሳኔ “ግልፅ መፈንቀለ መንግስትና የፕሪቶሪያውን ስምምነት አደጋ ላይ የጣለ ነው” ሲል ጊዜያዊ አስተዳደሩ አጣጣለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16/ 2017 ዓ/ም፦ የትግራይ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች በደብረ ጽዮን ገ/ሚካኤል( ዶ/ር) የሚመራው የህወሓት ቡድን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“በህወሓት አመራሮች መካከል እየተካረረ የመጣው ልዩነት በክልሉ እየታየ ያለውን የሰላም ጭላንጭል የሚያጨልም ነው” – አቡነ ማትያስ
አዲስ አበባ፣ ጥር 12/2017 ዓ.ም፡- በህወሓት ከፍተኛ አመራሮች መካከል እየተካረረ የመጣው ልዩነት በክልሉ የተገኘችውን የሰላም ጭላጭል የሚያጨልም ነው ሲሉ የኢትዮጵያ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“በትግራይ ተዋጊዎችን ትጥቅ የማስፈታትና ወደ ህብረተሰቡ የመቀላቀል ሂደት እየተመራበት ያለው አካሄድ ትክክል አይደለም” – ህወሓት
አዲስ አበባ፣ ህዳር /2017 ዓ.ም፡- በትግራይ በመተግበር ላይ ያለው “ታጣቂዎችን ትጥቅ የማስፈታትና ወደ ህብረተሰቡ የመቀላቀል ሂደት (DDR)ሩ እየተመራበት ያለው አካሄድ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: “አቶ ጌታቸው ረዳን ከጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንትነት አንስቻለሁ” ሲል በዶ/ር ደብረጺዮን የሚመራው ህወሓት አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 27/2017 ዓ.ም፡- በዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው የህወሓት ቡድን ዛሬ መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ የትግራይ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: “የጊዜያዊ አስተዳደሩ የትግራይ ሰራዊትን በስሩ በማድረግ ማዘዝ አይችልም” ሲል በደብረጺዮን ገብረሚካኤል የሚመራው ህወሓት አሳሰበ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15/2017 ዓ.ም፡- የጊዜያዊ አስተዳደሩ “የትግራይ ሰራዊትን በስሩ በማድረግ ማዘዝ አይችልም” ሲል በደብረጺዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት ገለጸ፤…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: በደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው የህወሓት ቡድን በጊዜያዊ አስተዳደሩ ላይ “መፈንቅለ ስልጣን ሊያካሂድ በማቀድ ላይ ይገኛል” ሲል የአቶ ጌታቸው ቡድን ኮነነ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 9/2017 ዓ.ም፡- በአቶ ጌታቸው ረዳን የሚመራው የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላትና ከፍተኛ አመራሮች ትላንት መስከረም 8 ቀን 2017…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በዶ/ር ደብረጺዮን የሚመራው ህወሓት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ 16 ከፍተኛ አመራሮቹን “ከፓርቲው አባልነት አባርሪያለሁ፣ ውክልናቸውንም አንስቻለሁ” ሲል ገለጸ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 7/2017 ዓ.ም፡- በደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ምክትል ሊቀመንበሩ የነበሩትን አቶ ጌታቸው ረዳን…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የትግራይ የጸጥታ ሃይሎች በሁለቱ ጎራ ተከፍለው የሚገኙ የህወሓት አመራሮች ግጭቶችን ከሚቀሰቅሱ ተግባራ እንዲቆጠቡ አሳሰቡ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5/2016 ዓ.ም፡- በህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ውስጥ ያሉ ሁለቱም ቡድኖች በክልሉ የሚታየውን ፖለቲካ ሁኔታ ወደ ቀውስ…
ተጨማሪ ያንብቡ »