ሶማሊያ
- ዜና
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ መከላከያ ሠራዊት በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት የድጋፍ ተልዕኮ እንዲሰማራ ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 17/ 2017ዓ/ም፦ በኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የተመራ ልዑካን ቡድን የካቲት 15 ቀን…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ኢትዮጵያና ሶማሊያ በአንካራ ስምምነት ላይ የቴክኒክ ውይይት ማካሄድ ጀመሩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 11/ 2017 ዓ/ም፦ ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ የአንካራ ስምምነትን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችሉ ቴክኒካዊ ድርድሮች የመጀመሪያው ዙር ውይይት በቱርክ አንካራ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ግብጽ እና ጂቡቱ ወደቦቻቸውን ለማስተሳሰር መወያየታቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 26/2017 ዓ.ም፡- የጁቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማህሙድ አሊ የሱፍ በካይሮ ጉብኝት ማካሄዳቸው ተገለጸ፤ ሚኒስትሩ የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ኢስማኤል…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በፑንትላንድ ሶስት ኢትዮጵያውያን መገደላቸው ተገለጸ፣ ከአይኤስ ጋር ግንኙነት አላችሁ በሚል በርካታ ኢትዮጵያውያን ታስረዋል
አዲስ አበባ፣ ጥር 21/2017 ዓ.ም፡- በበርካታ ሀገራት በአሸባሪነት ከተፈረጀው ከአይኤስ (ISIS) ጋር ግንኙነት አላችሁ በሚል ከፊል ራስ ገዝ በሆነችው የሶማሊያዋ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ኢትዮጵያ አትሚስን በሚተካው የአውሶም ተልዕኮን ውጤታማ ለማድረግ ከሶማሊያ ጋር በትብብር እንደምትሰራ አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም፡- ኢትዮጵያ በሶማሊያ አዲስ ተልዕኮ ተሰጥቶት በሚሰፍረው የአፍሪካ ህብረት የሰላም አስከባሪ ጦር ተልዕኮ ውጤታማ ለማድረግ ከሶማሊያ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ሶማሊያ የኢትዮጵያ ወታደሮች ጥቃት ፈጸመዋል ስትል ባቀረበችው ክስ ኢትዮጵያ ማዘኗንና “ሀሰት” መሆኑን ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15/ 2017 ዓ/ም፦ ሶማሊያ በዶሎው የኢትዮጵያ ወታደሮች ጥቃት ፈፅመዋል ስትል ባቀረበችው ክስ ኢትዮጵያ ማዘኗን በመግለጽ ክሱን “ሀሰተኛ”…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የአንካራ ስምምነትን ተከትሎ የቱርኩ ፕሬዝዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን ኢትዮጵያ እና ሶማሊያን ሊጎበኙ ነው
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7/2017 ዓ.ም ፡- የቱርኩ ፕሬዝዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን ባሳለፍነው ሳምንት ታህሳስ 2 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያን እና…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
አሜሪካ እና ዩናይትድ ኪንግደምን ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና ሀገሮች የአንካራን ስምምነት እንደሚደግፉ ገለጹ
አዲስ አባባ፣ ታህሳስ 4/ 2017፡- የአፍሪካ ህብረት፣ አሜሪካ እና ዩናይትድ ኪንግደምን ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና ሀገሮች በጠቅላይ ሚኒስትር…
ተጨማሪ ያንብቡ »