ትግራይ ክልል
- ዜና
የትግራይ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች ውሳኔ “ግልፅ መፈንቀለ መንግስትና የፕሪቶሪያውን ስምምነት አደጋ ላይ የጣለ ነው” ሲል ጊዜያዊ አስተዳደሩ አጣጣለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16/ 2017 ዓ/ም፦ የትግራይ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች በደብረ ጽዮን ገ/ሚካኤል( ዶ/ር) የሚመራው የህወሓት ቡድን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች የፕሪቶሪያው ስምምነት ሙሉ በሙሉ እንዲተገበርና ወደ ቀዬአቸው እንዲመለሱ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በበርካታ ከተሞች አካሄዱ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15/ 2017 ዓ/ም፡- በትግራይ ክልል የሚገኙ ተፈናቃዮች የፕሪቶሪያው ሰላም ስምምነት ሙሉ በሙሉ እንዲተገበር እና ወደ ቀዬአቸው እንዲመለሱ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በአክሱም ትምህርት ቤቶች የተደረገውን የሂጃብ እገዳን በመቃወም በመቀለ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የታደሙበት ሰልፍ ተካሄደ
ሰልፈኞቹ የፍርድ ቤት ውሳኔ እንዲከበር ጠይቀዋል አዲስ አበባ፣ ጥር 13/ 2017፦ በትግራይ ክልል አክሱም ከተማ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ሙስሊም ሴት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“በህወሓት አመራሮች መካከል እየተካረረ የመጣው ልዩነት በክልሉ እየታየ ያለውን የሰላም ጭላንጭል የሚያጨልም ነው” – አቡነ ማትያስ
አዲስ አበባ፣ ጥር 12/2017 ዓ.ም፡- በህወሓት ከፍተኛ አመራሮች መካከል እየተካረረ የመጣው ልዩነት በክልሉ የተገኘችውን የሰላም ጭላጭል የሚያጨልም ነው ሲሉ የኢትዮጵያ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ኢትዮጵያ በጎርጎሮሳውያኑ 2024 “አስከፊ የሰብዓዊ መብት ጥሰት” እንዳጋጠማት ሂዩማን ራይትስ ዎች አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 9/ 2017 ዓ/ም፦ አለምአቀፉ የሰብአዊ መብቶች ተቆሪቋሪ ድርጅት ሂዩማን ራይትስ ዎች በጎርጎሮሳውያኑ 2024 ኢትዮጵያ “መጠነ ሰፊ ግጭቶች…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በአክሱም ከተማ የሚገኙ አምስት ትምህርት ቤቶች በቀረቡባቸው ክሶች ላይ ምላሽ ለመስጠት ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ታዘዙ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8/ 2016 ዓ/ም፡- የአክሱም ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት የትግራይ ክልል ሙስሊም ተማሪዎች ሂጃብ ለብሰው ትምህርት ቤት እንዳይገቡ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“የፕሪቶርያው ስምምነት መሰረታዊ ጉዳዮች በአግባቡ ባለመተግበራቸው የትግራይ ህዝብ አንድነት ፈተና ላይ ወድቋል” – የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር
ተፋናቃዮች እያካሄዱት ያለው ሰላማዊ ሰልፍ የሚደገፍ ነው ብሏል አዲስ አበባ፣ ጥር 6/2017 ዓ.ም፡- “ይበቃል” በሚል መሪ ቃል ጥር 5 ቀን…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የትግራይ ተፈናቃዮች ችግራቸው እየተባባሰ እንደሚገኝ በመግለጽ ወደ ቀያችን መልሱን ሲሉ በሰላማዊ ሰልፍ ጠየቁ፣ ለሶስት ቀናት የሚካሄድ ነው ተብሏል
አዲስ አበባ፣ ጥር 5/2017 ዓ.ም፡-በትግራይ ከተካሄደው ደም አፋሳሽ ጦርነት ጋር በተያያዘ ከቀያቸው ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያዎች የሚገኙ የክልሉ ነዋሪዎች ችግራቸው እየተባባሰ…
ተጨማሪ ያንብቡ »