ትግራይ ክልል
- ዜና
ጠ/ሚኒስትር አብይ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ለመሾም ህዝቡ እጩዎች በኢሜይል ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17/2017 ዓ.ም፡- ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ለመሾም ህዝቡ በኢሜይል ጥቆማ እንዲሰጥ ዛሬ መጋቢት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ጥልቅ ትንታኔ
ክፍፍል እና አለመግባባት ውስጥ የሚገኘው ህወሓት ከምርጫ ቦርድ የተጋባው እሰጣ ገባ የትግራይን ሰላም አደጋ ላይ ይጥለው ይሆን?
በሚሊዮን በየነ @MillionBeyene አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16/ 2017 ዓ/ም፦ በህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ለበርካታ አስርት ዓመታት የምስረታውን ቀን በታላቅ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ከትግራይ ጦርነት የተረፉ ሰዎች በኢትዮጵያ እና ኤርትራ ባለስልጣናት ላይ በጀርመን የጦር ወንጀል ክስ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12/ 2017 ዓ/ም፡- ከትግራይ ጦርነት የተረፉ ስምንት ሰዎች ለጀርመን ፌዴራል ዐቃቤ ሕግ ጋር የወንጀል ክስ አቀረቡ። ክሱን…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: “ከፌደራል መንግስትም ጋር ይሁን ከሌላ አካል ጋር ወደ ግጭት የሚያስገባ ነገር የለም፣ የሚፈጠር የጸጥታ ችግር አይኖርም” – ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6/2017 ዓ.ም፡- ከቅርብ ቀናት ወዲህ በትግራይ ክልል የተፈጠረው ጉዳይ ጋር በተያያዘ “ጦርነት ሊነሳ ነው፣ የፌደራል መንግስቱ ጣልቃ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በደብረፅዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን የመቐለ ኤፍ ኤም 104.4 እና የከተማዋን ከንቲባ ጽህፈት ቤትን ተቆጣጠረ፤ ነዋሪዎች ከባንክ ገንዘባቸውን እያወጡ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5/ 2017 ዓ/ም፦ በመቐለ ውረት መባባሱን ተከትሎ በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው የህወሓት ቡድን የመቐለ ኤፍ ኤም 104.4…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“ትግራይ ውስጥ ከሚፈጠር ትርምስ እናተርፋለን ከሚሉ ወገኖች አንዱ የኤርትራ መንግሥት ነው” ሲሉ አቶ ጌታቸው ረዳ ተናገሩ
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 4/2017 ዓ/ም፦ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ላይ በአዲስ አበባ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ጊዜያዊ አስተዳደሩ ከፌደራል መንግስት “ድጋፍ” መጠየቁን ተከትሎ ህወሓት “የሶስተኛ ወገን ጣልቃ ገብነት ጥሪ ተቀባይነት የለውም” ሲል ተቃወመ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3/2017 ዓ/ም፦ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌዴራል መንግስት “አስፈላጊውን ድጋፍ” እንዲያደርግለት መጠየቁን ተከትሎ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: ጊዜያዊ አስተዳደሩ “በክልሉ የሚገኙ ሁለት ግንባር አዛዦች” እንቅስቃሴ ወደ ከፋ ሁኔታ እየተሸጋገረ ነው፣ የፌደራል መንግስት እገዛ ሊያደርግልኝ ይገባል ሲል ጥሪ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3/2017 ዓ.ም፡- የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በክልሉ “ሰሜን ምስራቅ እና ደቡብ ግንባር አዛዦች እያደረጉት ያለው እንቅስቃሴ በከፋ…
ተጨማሪ ያንብቡ »