አቶ ጌታቸው ረዳ
- ዜና
ዜና: ጊዜያዊ አስተዳደሩ “በክልሉ የሚገኙ ሁለት ግንባር አዛዦች” እንቅስቃሴ ወደ ከፋ ሁኔታ እየተሸጋገረ ነው፣ የፌደራል መንግስት እገዛ ሊያደርግልኝ ይገባል ሲል ጥሪ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3/2017 ዓ.ም፡- የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በክልሉ “ሰሜን ምስራቅ እና ደቡብ ግንባር አዛዦች እያደረጉት ያለው እንቅስቃሴ በከፋ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: አቶ ጌታቸው ረዳ የክልሉን የሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ሃላፊን ማሰናበታቸውን አስታወቁ፣ ቢሮው የጊዜያዊ አስተዳደሩን መዋቅር በማፍረስ ተጠምዷል ሲሉ ተችተዋል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3/2017 ዓ.ም፡- የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ የክልሉን የሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ሃላፊ የሆኑትን…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“የጊዜያዊ አስተዳደሩ በሶስት ጀነራሎች ላይ ያሳለፈው የእግድ ውሳኔ ተቋማዊ አሰራርን እና ህግን ያልተከተለ ነው” – የክልሉ የሰላምና ጸጥታ ቢሮ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2/2017 ዓ.ም፡- በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ በክልሉ በተለያዩ ግንባሮች አዛዦች መሆናቸው የተገለጸ ሶስት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“ጊዜያዊ አስተዳደሩ ስራውን እንዳይሰራ ሲደረግ የነበረው እንቅስቃሴ አሁን ላይ ወደ ከፋ ደረጃ ተሸጋግሯል” – አቶ ጌታቸው ረዳ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 16/2017 ዓ.ም፡- የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ የክልሉን ወቅታዊ ሁኔታ አስመለክተው ለጋዜጠኞች ትላንት ህዳር…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“አቶ ጌታቸው ረዳን በሚተኳቸው ተሿሚ ዙሪያ ከፌደራል መንግስቱ ጋረ እየተነጋገርን ነው” – ፈትለወርቅ ገ/እግዚአብሔር
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም፡- በደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው ህወሓት የጽህፈት ቤት ሃላፊ ወ/ሮ ፈትለወርቅ ገብረግዚአብሔር ፓርቲያቸው የጊዜያዊ አስተዳደሩን ፕሬዝዳንት አቶ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: “አቶ ጌታቸው ረዳን ከጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንትነት አንስቻለሁ” ሲል በዶ/ር ደብረጺዮን የሚመራው ህወሓት አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 27/2017 ዓ.ም፡- በዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው የህወሓት ቡድን ዛሬ መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ የትግራይ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የትግራይ እና አፋር ክልል ተፈናቃዮችን በአፋጣኝ ወደ ቀያቸው ለመመለስ ስምምነት መደረሱን አቶ ጌታቸው ረዳ ገለጹ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 23/2017 ዓ.ም፡- በትግራይ ተካሂዶ በነበረው ጦርነት ሳቢያ ከትግራይ እና ከአፋር ክልል የተፈናቀሉ ነዋሪዎችን ወደ ቀያቸው በአፋጣኝ ለመመለስ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: “የጊዜያዊ አስተዳደሩ የትግራይ ሰራዊትን በስሩ በማድረግ ማዘዝ አይችልም” ሲል በደብረጺዮን ገብረሚካኤል የሚመራው ህወሓት አሳሰበ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15/2017 ዓ.ም፡- የጊዜያዊ አስተዳደሩ “የትግራይ ሰራዊትን በስሩ በማድረግ ማዘዝ አይችልም” ሲል በደብረጺዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት ገለጸ፤…
ተጨማሪ ያንብቡ »