ኢትዮጰያ
- ዜና
ዜና: ባለፉት አምስት አመታት የኢትዮጵያ አጠቃላይ ዕዳ የ25 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱ ተገለጸ፣ አጠቃላይ ዕዳ 69 ቢሊየን ዶላር ተጠግቷል
አዲስ አበባ፣ ጥር 13/2017 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ አጠቃላይ የመንግስት የውጭ እና የሀገር ውስጥ የዕዳ መጠን ባለፉት አምስት አመታት ብቻ 25 ነጥብ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: ተባብሶ በቀጠለው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተት ሳቢያ ሁለት ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት ደረሰ
በአፋር ክልል ከ2,250 በላይ የሚደርሱ ተፈናቃዮች ያለምንም እርዳታ ተቀምጠዋል ተብሏል አዲስ አበባ፣ ጥር 5/2017 ዓ.ም፡- በአፋር እና በኦሮሚያ ክልል አካባቢዎች…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: በኢትዮጵያ የፕሬስ ነጻነት በእጅጉ እያሽቆለቆለ መጥቷል ሲል ሲፒጄ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 3/2017 ዓ.ም፡- አለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ተቋም የሆነው ሲፕጄ ከአምስተ አመት በፊት ካካሄድኩት ግምገማ በኋላ ባሉት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ግጭት በተባባሰበት አማራ ክልል ‘ከሁለት ባንኮች ከ67 ሚሊዮን ብር በላይ በታጣቂዎች’ መዘረፉ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1/ 2017 ዓ/ም፦ በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል እየተካሄደ ያለው ግጭት በተባባሰበት አማራ ክልል፤ መስከረም…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
‘ከኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት መነጠሉን’ ይፋ ካደረገው ማዕከላዊ ዞን ዕዝ ጋር መንግስት ለመወያየት ዘግጁ መሆኑን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1/ 2017 ዓ/ም፦ በቅርቡ ‘በጃል መሮ ከሚመራው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ቡድን መነጠሉን’ ይፋ ካደረገው ከማዕከላዊ ዞን ዕዝ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በምዕራብ ጎጃምና አዊ ዞን በርካታ አከባቢዎች በከባድ መሳርያ የታገዙ ውጊያዎች እየተካሄዱ መሆኑን ነዋሪዎች ገለጹ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 27/ 2017 ዓ/ም፡- በአማራ ክልል፤ በምዕራብ ጎጃምና በአዊ በሔረሰብ ዞን ስር በሚገኙ በርካታ አከባቢዎች በከባድ መሳርያ የታገዙ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ‘ኢትዮጵያ ሆን ብላ ጎርፍ እንዲፈጠር ውሃ እየለቀቀች ነው’ ሲሉ ከሰሱ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24/2017 ዓ/ም፦ የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሃሙድ ኢትዮጵያ “በሶማሊያ ጎርፍ እንዲከሰት ሆን ብላ ከግድቦቿ ውሃ እየለቀቀች ነው”…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በጎንደር ከተማ ዙርያ በተፈጸሙ የከባድ መሣሪያ ጥቃቶች በርካታ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 22/2017 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል፤ ጎንደር ከተማ ዙርያ በሚገኙ አከባቢዎች “በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች” ተፈጸሙ በተባለ በከባድ መሳሪያ የታገዙ…
ተጨማሪ ያንብቡ »