ኢትዮጰያ
- ዜና
የአፋር ሱልጣኔት ጅቡቲ በደሮን በ”ንፁሃን” ላይ የፈፀመችውን ጥቃት አወገዘ፤ ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ማጣራት እንዲያደርግ ጥሪ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6/2017 ዓ.ም፡- በሱልጣን አህመድ አሊሚራህ ሀንፋሬ የሚመራው የአፋር ሱልጣኔት ጥር 22 ቀን 2017 ዓ.ም የጅቡቲ የጸጥታ ሃይሎች…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በኢትዮጵያ የሐጅ ጉዞ ምዝገባ ተጀመረ፤ ተጓዦች የ90 በመቶ ዋጋ ጭማሪ ክፍያ ይጠብቃቸዋል ተብሏል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5/2017 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የሐጅ ጉዞ ክፍያ 625ሺህ ብር መሆኑን አስታወቀ፤ ይህም ካለፈው…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: የኢትዮጵያ “ፈታኝ” የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ “አስደናቂ ውጤቶች” ይዞ የሚመጣ ነው ሲሉ የአይኤምኤፍ ኃላፊ ተናገሩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 3/2017 ዓ.ም፡- የአለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ዋና ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ፣ ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለችውን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት እርዳታ ማቋረጡ ኢትዮጵያ በኤች አይ ቪ ላይ የምታደርገውን ትግል አደጋ ላይ የሚጥል መሆኑን የመንግስታቱ ድርጅት አስታወቀ
ከሩብ ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ የቫይረሱ ተጠቃሚዎችን ለአደጋ ያጋልጣል ሲል አስጠንቅቋል አዲስ አበባ፣ ጥር 29/2017 ዓ.ም፡- ከኤች አይ ቪ/ኤድስ ጋር በተያያዘ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለውን የግብር ማሻሻያ እርመጃዎች እንደሚደግፍ አይኤምኤፍ አስታወቀ፣ ከሐምሌ ወር በኋላ የዋጋ ግሽበቱ 25 በመቶ ይደርሳል ሲል ተንብዯል
አዲስ አበባ፣ ጥር 22/2017 ዓ.ም፡- ኢትዮጵያ ገቢን ለማሳደግ በሚል እያከናወነች ያለችው የግብ ማሻሻያ እርመጃዎቿ በታሰበው ልክ እየሄደ ይገኛል ሲል አለም…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: ባለፉት አምስት አመታት የኢትዮጵያ አጠቃላይ ዕዳ የ25 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱ ተገለጸ፣ አጠቃላይ ዕዳ 69 ቢሊየን ዶላር ተጠግቷል
አዲስ አበባ፣ ጥር 13/2017 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ አጠቃላይ የመንግስት የውጭ እና የሀገር ውስጥ የዕዳ መጠን ባለፉት አምስት አመታት ብቻ 25 ነጥብ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: ተባብሶ በቀጠለው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተት ሳቢያ ሁለት ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት ደረሰ
በአፋር ክልል ከ2,250 በላይ የሚደርሱ ተፈናቃዮች ያለምንም እርዳታ ተቀምጠዋል ተብሏል አዲስ አበባ፣ ጥር 5/2017 ዓ.ም፡- በአፋር እና በኦሮሚያ ክልል አካባቢዎች…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: በኢትዮጵያ የፕሬስ ነጻነት በእጅጉ እያሽቆለቆለ መጥቷል ሲል ሲፒጄ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 3/2017 ዓ.ም፡- አለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ተቋም የሆነው ሲፕጄ ከአምስተ አመት በፊት ካካሄድኩት ግምገማ በኋላ ባሉት…
ተጨማሪ ያንብቡ »