ትግራይ
- ዜና
ህወሓት የፌደራል መንግስት የፕሪቶርያ ስምምነትን “እየጣሰ ነው”፣ “የተናጠል” ውሳኔዎችን እያሳለፈ ይገኛል ሲል ከሰሰ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18/2017 ዓ.ም፡- ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ለመሾም ህዝቡ ጥቆማ እንዲሰጥ መጠየቃቸውን ተከትሎ ህወሓት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል የጦርነት ዝግጅቶች “የመጨረሻ ደረጃ” ላይ ደርሰዋል፣ በሁለቱ ሀገራት መካከል ጦርነት “የማይቀር ይመስላል” – ሌተናል ጄኔራል ጻድቃን ገብረትንሳኤ
የትግራይ ክልል ዋነኛ የጦር አውድማ የመሆን አደጋ ተጋርጦበታል ብለዋል አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2/2017 ዓ.ም፡- ሌተናል ጄኔራል ጻድቃን ገብረትንሳኤ “በማንኛውም ጊዜ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“የጊዜያዊ አስተዳደሩ በሶስት ጀነራሎች ላይ ያሳለፈው የእግድ ውሳኔ ተቋማዊ አሰራርን እና ህግን ያልተከተለ ነው” – የክልሉ የሰላምና ጸጥታ ቢሮ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2/2017 ዓ.ም፡- በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ በክልሉ በተለያዩ ግንባሮች አዛዦች መሆናቸው የተገለጸ ሶስት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በትግራይ ከውዝፍ ክፍያ ጋር በተያያዘ ሰራተኞች ክስ እንዳይመሰርቱ በጊዜያዊ አስተዳደሩ የጸደቀው ደንብ በክልሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውድቅ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14/2017 ዓ.ም፡- በትግራይ ሰራተኞች ያልተከፈላቸውን ውዝፍ ክፍያ ጋር በተያያዘ ክስ እንዳይመሰርቱ በጊዜያዊ አስተዳደሩ የጸደቀውን ደንብ የክልሉ ከፍተኛ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደሩን መዋቅር ለማፍረስ የተወሰኑ የክልሉ የጸጥታ ኃይል አመራሮች እየተሳተፉ ይገኛሉ ሲል ጊዜያዊ አስተዳደሩ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14/2017 ዓ.ም፡- በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር “የተወሰኑ የትግራይ ሠራዊት አመራሮች” ሲል የጠራቸው አካላት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: በትግራይ ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎችና ማህበራት የኦባሳንጆ አስተያየት ተቹ፣ በይፋ ይቅርታ ሊጠየቁ ይገባል ተብሏል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12/2017 ዓ.ም፡- የፕሪቶርያውን ስምምነት በዋና አደራዳሪነት የመሩት የቀድሞ የናይጀሪያ ፕሬዝዳንት ኦሊሴንጆ ኦባሳንጆ በቅርቡ በአፍሪካ ህብረት መድረክ ላይ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አማካሪ ምክር ቤት በይፋ ተቋቁሞ ስራ ጀመረ፣ የዲያስፖራ እና የጸጥታ አካላት አልተሳተፉበትም ተብሏል
አዲስ አበባ፣ ጥር 26/2017 ዓ.ም፡- የትግራይ ክልል ግዜያዊ አስተዳደር አማካሪ ምክር ቤት ማቋቋሙና በይፋ ስራ መጀመሩን አስታወቀ። ጊዜያዊ አስተዳደሩ አቶ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር በቅርቡ በሚያቋቁመው አማካሪ ምክር ቤት እንደማይሳተፍ ሳልሳይ ወያነ ትግራይ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15/2017 ዓ.ም፡- በምርጫ ቦርድ እወቅና ተሰጥቶት በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሰው ሳልሳይ ወያነ ትግራይ ፓርቲ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር በቅርቡ…
ተጨማሪ ያንብቡ »