ትግራይ
- ዜና
ዜና: “የጊዜያዊ አስተዳደሩ የትግራይ ሰራዊትን በስሩ በማድረግ ማዘዝ አይችልም” ሲል በደብረጺዮን ገብረሚካኤል የሚመራው ህወሓት አሳሰበ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15/2017 ዓ.ም፡- የጊዜያዊ አስተዳደሩ “የትግራይ ሰራዊትን በስሩ በማድረግ ማዘዝ አይችልም” ሲል በደብረጺዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት ገለጸ፤…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ጥልቅ ትንታኔ
በህወሓት አመራሮች መካከል የተፈጠረው ክፍፍል የትግራይን ሰላምና መልሶ የማገገም ሂደት አደጋ ላይ እየጣለ ይገኛል
በሞላ ምትኩ @MollaAyenew አዲስ አበባ፣ መስከረም 10/ 2017 ዓ/ም፦ በአንድ ወቅት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ አብይ ሚና የነበረው ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“ከህወሓት፣ ከሻዕብያ እንዲሁም ከብልፅግና ወገን የጦርነቱ ተጠያቂዎች ለፍርድ ባለመቅረባቸው አሁንም የጦርነት ፍላጎት አለ” – አረና ትግራይ ፓርቲ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 30/2016 ዓ.ም፡- በትግራይ አሁንም ወደ ጦርነት የሚወስዱ መንገዶች እየታዩ ያሉት እና የጦርነት ነጋሪት የሚጎሰመው ባለፈው ሁለት ዓመት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በኢትዮጵያ የአሜሪካን አምባሳደር ከትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር እና ከህወሓት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በተናጠል መወያየታቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 23/2016 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ የአሜሪካን አምባሳደር የሆኑት ኤርቪን ማሲንጋ ትላንት ነሃሴ 22 ቀን 2016 ዓ.ም ከትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ህወሓት በ50 አመታት ታሪኬ አጋጥሞኝ የማያውቅ ፈተና ውስጥ ነኝ አለ፣ በቀጣይ ሳምንታት የፓርቲ ጉባኤየን ለማካሄድ ወስኛለሁ ብሏል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10/2016 ዓ.ም፡- የህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ለ11 ቀናት ሳካሂደው የነበረው የፓርቲው ከፍተኛ አመራር ስብሰባ እና ግምገማ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ዜና: በትግራይ በክልሉ ሴቶች ላይ እየተፈጸመ ነው ያሉትን ግፍ የሚቃወም እና ጾታዊ ጥቃት እንዲቆም የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18/2016 ዓ.ም፡- በመቀለ ከተማ ዛሬ ሰኔ 18 ቀን 20016 ዓ.ም በክልሉ ሴቶች ላይ በመፈጸም ላይ ያለውን ግፍ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ከአላማጣ ወደ መቀለ የሚወስደው መንገድ የመዘጋት እና የተሽከርካሪዎች እንቀስቃሴ መስተጓጎል ክስተት መፈጠሩን ነዋሪዎችና የአካባቢው አስተዳደር ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12/2016 ዓ.ም፡- አዲስ አበባን ከትግራይ የሚያገናኘው ዋናው መንገድ በራያ አላማጣ ከተማ ባላፉት ሶስት ቀናት በሰዓታት ልዪነት የመዘጋትና…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሀይል በህወሓት ላይ ያቀረበውን ክስ አስተባበለ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29/2016 ዓ.ም፡- በመሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ (ሔሜቲ) የሚመራው የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሀይል የህወሓት ሀይሎች በአልቡርሃን የሚመራው የሱዳን መደበኛ…
ተጨማሪ ያንብቡ »