ኦሮምያ ክልል
- ዜና
የሰለም ስምምነት ለተፈራረሙ ሶስት የቀድሞ ኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አመራሮች ሹመት ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14/ 2017 ዓ/ም፦ የኦሮሚያ ክልል መንግስት በህዳር ወር ከመንግስት ጋር የሰለም ስምምነት ለተፈራረሙ ሶስት የቀድሞ ኦሮሞ ነጻነት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ በመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ለተጎዱ ሰዎች የሚውል የ200 ሺ ዩሮ ድጋፍ ማድረጉ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5/2017 ዓ.ም፡- የአውሮፓ ህብረት በአፋር፣ በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች በቅርቡ በተከሰቱ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ለተጎዱ የማህበረሰብ ክፍሎች…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በሰሜን ሸዋ ዞን በፍርድ ቤት ዳኞች ላይ በተፈጸመ ድብደባ እና ማስፈራሪያ የፍርድ ቤት አገልግሎት ተቋረጠ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14/ 2017 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ያያ ጉለሌ ወረዳ በመንግስት የጸጥታ ሃይሎች በፍርድ ቤት ዳኞች…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በሞያሌ የ14 አመት ታዳጊ ላይ የተፈጸመው ግድያ ቁጣ አስነሳ፤ በመንግስት ጽ/ ቤቶች ላይ ውድመት መድረሱ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 5/ 2017 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞና በሞያሌ ከተማ ሸዋ ባር ቀበሌ የ14 አመት ታዳጊ “በፖሊስ አባላት”…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ኮሚሽኑ በኦሮሚያ እና በአማራ ክልሎች ሲንቀሳቀሱ ለነበሩ የቀድሞ ታጣቂዎች የተሃድሶ ስልጠና መሥጠት መጀመሩን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 5/ 2017 ዓ/ም፦ ብሔራዊ የተሀድሶ ኮሚሽን በኦሮሚያ እና በአማራ ክልሎች ሲንቀሳቀሱ ለነበሩ የቀድሞ ታጣቂዎች የተሃድሶ ስልጠና መሥጠት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በኦሮሚያና አማራ ክልል ያሉ ግጭቶች እንዲቆሙና በትግራይ ክልል አስተዳዳሪዎች አለመግባባት እንዲፈታ ፓትርያርኩ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ ጥር 3/ 2017 ዓ/ም፦ የኦሮሚያና አማራ ክልል እንዲሁም በሀገሪቱ በልዩ ልዩ አካባቢዎች ያሉ ጦርነቶች ቆመው ነዋሪዎች ሰላምን እንዲያገኙ፤…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ከ200 በላይ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ ሠራተኞች ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ከአንድ ወር በላይ በእስር ላይ እንደሚገኙ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 1/ 2017 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ከ200 በላይ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ ሠራተኞች “በህገ ወጥ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በኮሬ ዞን “ከኦሮሚያ ክልል የመጡ ታጣቂዎች” በፈጸሙት ጥቃት ሁለት አርሶ አደሮች ተገደሉ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30/ 2017 ዓ/ም፦ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን በከሬዳ እና ጀሎ ቀበሌ፤ “ከኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን…
ተጨማሪ ያንብቡ »