ኦሮምያ ክልል
- ማህበራዊ ጉዳይ
ዜና: በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች እገታዎች እየተባባሱ ያሉት ከትጥቅ ግጭቶች ጋር ተያይዞ በተፈጠረ “የሕግ ማስከበር እና የመንግሥት መዋቅር መላላት” ሳቢያ ነው – ኢሰመኮ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28/2016 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በተለይም በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች እገታዎች በአሳሳቢ ሁኔታ መባባሳቸውን…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በኦሮሚያ ክልል እየተካሄደ ያለው ግጭት እንዲቋጭ የሰሜን ሸዋ ዞን ህዝብ በሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 21/ 2016 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል በኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት እና በፌዴራል መንግስት መካከል እየተካሄደ ያለው ግጭት በሰላማዊ መንገድ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
በደራ ወረዳ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት ሶስት ሰዎች ተገደሉ፣ በሰላሌ ዩኒቨርስቲ የ12ኛ ክፍል ፈተና የወሰዱ 400 ተማሪዎች ወደ ቤታችን መመለስ አልቻልንም ብለዋል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20/2016 ዓ.ም፡- በኦሮምያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ ታጣቂዎቸ በፈጸሙት አዲስ ጥቃት ሶስት ነዋሪዎች መገደላቸውን፣ አንድ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ከኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ጋር ግንኙነት አላችሁ በሚል በሻሸመኔ ከ15 በላይ ተማሪዎች ለወራት ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ በእስር ላይ እንደሚገኙ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18/2016 ዓ.ም፡- ከኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ጋር ግንኙነት አላችሁ በሚል ከ15 በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች በኦሮምያ ክልል ምዕራብ አርሲ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ማህበራዊ ጉዳይ
የመንግስታቱ ድርጅት በኢትዮጵያ ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የሚሆኑ ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው ተመልሰዋ ሲል አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9/2016 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ በተለያዩ ምክንያቶች ከቀያቸው ተፈናቅለው ከነበሩ ዜጎች መካከል ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የሚሆኑት ወደ…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
ኦፌኮ በአቶ በቀለ ገርባ ምትክ አቶ ሙላቱ ገመቹን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት አድርጎ መረጠ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8/2016 ዓ.ም፡- የኦሮሞ ፌደራሊስ ኮንግረስ ፓርቲ (ኦፌኮ) በአቶ በቀለ ገርባ ምትክ አቶ ሙላቱ ገመቹን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
“ከታገቱ ተማሪዎችም መካከል የተወሰኑት የተጠየቀዉን ክፍያ ከፍለው ተለቀዋል” – ኢሰመጉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6/2016 ዓ.ም፡-የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ ሲጓዙ በታጣቂዎች ከታገቱ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች መካከል…
ተጨማሪ ያንብቡ » - ዜና
መንግስት የታገቱ ተማሪዎች ተለቀዋል እያለ ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጨብነው ሲሉ የታጋች ቤተሰቦች ማዘናቸውን አስታወቁ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4/2016 ዓ.ም፡- በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ገርበ ጉራቻ ከተማ አቅራቢያ ታፍነው የተወሰዱ ከ160 በላይ ተማሪዎች መለቀቃቸውን…
ተጨማሪ ያንብቡ »